Ethiopia - Collective Agreements Database


የህብረት ስምምነት ዓላማ

ይህ የስምምነት በማ.ጋር መንትና ቴክስታይ ኃላፊነቱ የተወሰ የግል ድርጅት እና በሚጋርመንትና ቴክስታይል መሰረት ሰራሕተኛ ማህበር መካከል የሕብረት ስምምነት የተደረገ ካካህ የሚከተሉ ዋና ዋና ዓላማዎች አሉት እነዚህም በድርጅ እና በሰራተኛ ማህበር ስምምነት ተግባራዊ የሚሆኑ ናቸው፡፡ 

  1. በህብረት ስምምነት የተሰጡት እና የሚሰጡት መብቶች ግዴታዎች እንደዚሁም ወድ ፊት በድርጅቱ እና በሰራተኛው ማህበር ስምምነት የሚደረግባቸውና ማንኛውም ጉዳይ በመንግስት በተወሰ ደንብ እና ድንጋጌዎች መሰረት ለማረጋገጥ 
  2. በድርጅቱ በገበያ ተወዳዳሪ እንዲሆን ጥረት ያለው ምርት ለማምረት በተሀለ መጠን ውጤታማ መሆንና ምርታማነት ማሳደግ፡፡ 
  3. አላስፈላጊ ወጮና የማምረሀ ወጪዎችን በመተው እንደዚሁም ወጪ ቆጣቢ አሰራርን በመዳበር ድርጀት ማህበሩን ውጤተማ ማድረግ 
  4. በሰራተኞች መካከል በሰራተኛውና በድርጅቱ መካከል የስራ ግንኙነት እንዲኖር ማድረግ 
  5. ሰራተኞች ተወዳዳሪ ምርታማ በሰራተኞች መካከል የማበረታቻ ዘዴዎችን በመቀየስና የስራ አፈጻጸማቸውን በማሻሻል ምርታማነት ማሳደግ 

አንቀጽ 1

ትርጉም

የቃ አገባብ ሌላ ትርጉም ካልተሰጠው በስተቀር በዚህ ስምምነት ውስጥ 

  1. “አዋጅ” ማለት አሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 እና 494/98 እንዲሁም እንደ አስፈላጊነቱ የዚህ አዋጅፈደ ማሻሻያ የሆነ አዋጅ ናቸው፡፡ 
  2. ቦርድ ማለት ………. ገፅ 2

1.14. ደሞዝ ማለት በወር ወይም በ26 የስራ ቀናት የሚከፈል ክፍያ ነው፡፡ 



አንቀጽ 2 

የሰራተኛው ማህበሩ ስለማወቅ 

በዚህ የህብረት ስምምነት ውስጥ የተተጠቀሱ ጉዳዮ በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ የተጠቀሱ የአሰሪና የሰራተኛ ጉዳዮች በድርጅቱ የስራ መሪዎች ጋር የመነጋገር ሰሪ አባሎች የስራ ክርክር የማትረብ ስለ ድርጅት እድገት ትርፋማነት በእቅድ እወጣጥና አፈፃፀመንና ግምገማዎች አስተያየት የመስት ህጋዊ አካል መሆኑን ድርጅቱ አምኖ ተቀብሏል፡፡ 

አንቀጽ 3

ስህተትን ስማረም

  1. የህብረት ስምምነት በሌሎች ህጎችና መመሪያዎች ያልተፈቀዱ ሁኔታዎች መፈፀማቸው እንዲታጠቀ አሰሪው እና የሰራተኛ ማህበሩ በመወያየት ተገቢው ማሻሻያና ማረሚያ ማድረግ ይቻላል፡፡ 
  2. በተጠቃሚ ጥፋት ወይም ተንኮል ስራ ሳይሆን በስህተት ወይም4 በሌላ ሰራተኛ ወገን ጥፋት ለሰራተኛው ያለ አግባብ የተከፈለ ገንዘብ ሲኖር ማህበሩ ወይም አሰሪው በስህተት የተከፈለው ገንዘብ ከሰራተኛው የማስመለስ መብት አለው ሆኖም የአከፋፈሉን ሁኔታ የሰራተኛው የመክፈል አቅም ከግምት መግባት አለበት ሆን ብሎ የተደረገ ማሳሳት ሲሆን አሰሪው በዚ ህብረት ስምምነት ከተጠቀሱ እርምጃዎቹ ተመጣጣኝ እርምጃ በእጥፍ ላይ በመውሰድ ተፈላጊው ሂሳብ ማስከፈል ይችላል፡፡ 
  3. ሰራተኘው ያለውን ጥቅምና መብት በአዋጅ ቁጥር 377/96 ስለይርጋ የተመለከተው ጊዜ ከማለፍ በፊት መብቴን መጠየቅ አለበት ችግር ከሆነ ይርጋ አያግደውም፡፡ 

አንቀጽ 4

የዚህ ህብረት ስምምነት አተረጓጎም

በህብረት ስምምነት አንቀፅ ትርጉም ላይ የሚነሱ ማናቸውም ክርክር በአዋጅ ቁጥር 377/96 እ ይህንኑ አዋጅ ለማሻሻል በወጡና በሚወጡ አዋጆች መሰረት ይፈፀማል፡፡ 

አንቀጽ 5

ድርጅቱና ማህበሩ መብት

  1. ስራውን ለመስራትና የድርጅቱና የማህበሩን የስራ አውጥቶ ስራ ላይ የሚዋ፡፡ 
  2. በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 እና 494/98 እ በዚህ ህብረት ስምምነት መሰረት ሰራተኛ ለመቅጠር ለማስተዳደር የደረጃ ደመወዝ ዕድገት ለመስጠት ለመቆጣጠር ለመሾም ለመሻር ከስራ ለመሰናበት ወይም ለመሰናበት አዋጁንና ህብረት ስምምነቱን ሳይቃረን መተግበር ይችላል፡፡ 
  3. በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 እና በዚያ የህብረት ስምምነት መሰረት ሰራተኛና በበቂ ምክንያት ለመቅጣት ከደረጃ ዝቅ ለማድረግ በኮሚቴ መፈፀም/ አለበት፡፡ 
  4. በዚህ ህብረት ስምምነት መሰረት የሰራተኛውን የስራ ደረጃ ሳይተንስ በቂ በሆነ ምክንያት ከቦታ ወደ ቦታ የማዛወር፡፡ 
  5. አዲስ የቦታ ስራ ….ደረጃ ለመስጠት ስልጠና ለመስጠት እንዲሁም ….የስራ ቦታ የሥራተኞችን አስፈላጊነት የስራውን ደረጃ ለመለወጥ አስፈላጊውን የሰራተኛ ሀይል ለመመጠን የሚስፈልጉትን የትምህርትን ማስረጃና የስራ ልምድ ለመወሰን ሊወስዱ የሚገባቸውን የስነ ሥርዓት እርምጃዎች ለማሻሻል ወይም ይቅርታ ለማድረግ ይቻላል፤፤ 

አንቀጽ 6

ድርጅቱና ማህበሩ ግዴታ

  1. የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ በዚህ የህብረት ስምምነት ወይም በሌሎች የመንግስት ዜጎችና መምርያዎች የተመለከቱትን መብቶችና ግዴታዎች በትክክል በስራ ላይ ያውላል 
  2. አክስዮን ማህበሩ በስራ ውል ከተመለከቱ ልዩ ግዴታዎች በተጨማሪ የሚከተሉ ግዴታዎች ይኖሩታል፡፡ 
  1. (ሀ) ለሰራተኛው በስራ ውል መሰረት ስራ የመስጠት 

ለ) በስራ ውል ወይም በሌላ አካሃን ካልተመለከተ በስተቀር በስራው የሚያስፍልገው መማርያና ጥሩ ዕቃ ለሰራተኛው ማቅረብ፡፡ 

ሐ. አክስዮን ማህበሩ ወይም አሰሪው ለሰራተኞች የስራ ልብስ የአደጋ መከላከያ እና በስራ ሁኔታ ቁጥጥር ትዕዛዝ የተሰጠባቸውን ሴፍት ማቴሪያል እና ሌሎች ጥቅማጥቅም ወቅቱን ጠብቆ የማቅረብና ………….ግዴታ አለበት፡፡

መ. አክስዮን ማህበሩ ወይም አሰሪው ከአገልግሎት ሰጪፈ ተቋማት ጋር አገልግሎት ለማግኘት የገባው ውል መሰረት የመፈፀም ግዴታ አለበት፡፡ 

  1. ከሰራተኛው ደመወዙና ሌሎች ክፍያዎችን በአዋጅና በዚህ ህብረትና ስምምነት መሰረት የመክፈል፡፡ 
  2. ለሰራተኛው የሚገባውን ሰብአዊ ክብር የመጠበቅ እና ድርጅቱን ማህበሩ በማንኛውም ሁኔታ በሰራተኛው መካከል በዘር በፆታ በሃይማኖት በፖለቲካ አመለካከት ልዩነት አለማድረግ፡፡ 
  3. ከስራው ጋር በተያያዘ የሰራተኛውን ደህንነት ጤንነት ለመጠበቅ ከአደጋ መከላከል የሚያስፈልጉትን እርምጃዎች ሁሉ የመውሰድና እነዚህም እርምጃዎች በሚመለከት ረገድ አግባብ ባላቸው ስልጣናዎች የሚሰጡትን 
  4. የሰራተኛው ጤንነት እንዲመረመር በሕግ ወይም አግባብ ባለው ባለው ባለስልጣን ግዴታ ለምርመራውን ወጪ የመቻቻል፡፡ 
  5. በአዋጅ ቁጥር 377/96 እና በዚህ ህብረት ስምምነት የተመለከቱትን አገባብ ያላቸው የሳምነት ዕረፍት የህዝብ በዓላት ፈቃድ የሰራተኛውን የጤንነት ሁኔታ በስራ ላይ የሚደርስ ጉዳይ እና ሌሎች የሰራተኛና ማህበራዊ ጉይ ሚኒስተር እንዲያዙ የተወሰኑ መረጃዎች የሚያሳይ መዝገብ የመያዝ፡፡ 
  6. የስራ ውል በሚቋረጥበት ወይም ሰራተኛው በሚጠይቅበት በማነኛወም ጊዜ ሰራተኛው ሲሰራው የነበረ የስራ ዓይነት ያገልግሎ ዘመኑና የምስክር ወረቀት ለሰራተኛ በነፃ የመስጠት፡፡ 
  7. አዋጅ ቁጥር 377/96 እና ይህንን ህብረት ስምምነት የስራ ደንብና በሕግ መሰረት ለሚተላለፍ መመርያዎችንና ትዕዛዞችን ማክበር፡፡ 
  8. ድርጅቱ ማህበሩ አዲስ ሰራተኛ ሲቀጥር ወይ ሲያሰናብት በግለባጭ ለመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበሩ የማሳወቅ ገትዴታ አለበት፡፡ 
  9. ድርጅቱ በማህበሩ ማንኛውም ሕጋዊ የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበሩ ስራ ጣልቃ አለመግባት፡፡ 
  10. ድርጅቱ ለማህበሩ ከሰራተኛ ደመወዝ የሚሰበሰበውን የስራ ግብር ማህበራዊ ዋስትናና ሌሎች የመንግስት ግዴታዎች ለሚመለከተው የመንግስት አካላት ገቢ ያደርጋል እንዲሁም በሰራተኛ ማህበር ስም የሚሰበሰቡ ሂሳቦችን ድርጅቱ ማህበሩ በየ ምክፈያ ወቅቱ ለሰራተኛ ማህበሩ ገቢ ያደርጋል፡፡ 
  1. ድርጅቱ ሰራተኛ ማህበር ህጋዊ ሰራተኛ ተወካይ መሆኑን አምኖ መቀበል 
  1. ለማህበሩ ስራ መገልገያ ቢሮ ከተሟላ ቁሳቁስ ጋር መስጠት 
  2. በሰራተኛ (በማህበሩ መሪዎች) መካከል ልዩነትን አለማድረግ 
  3. ሰራተኞች በትርፍ ጊዜያት የሚያሳልፍበት የመዝናኛ ክበባት የስፖርት ማቴሪያሎችን የቁጠባ የህብረት ስራ ማህበራትን የመሳሰሉ አገልግሎትን እንዲቋቋሙ ለማህበሩ በተቻለው እገዛ ማድረግ፡፡ 
  4. የዚህን ህብረት ስምምነት እቅድ በማሳተም ለእያንዳንዱ ሰራተኛ እንዲደርሰው የማድረግ፡፡ 

አንቀጽ 7

የሰራተኛ ማህበሩ መብት

  1. ድርጀቱ የሰራተኛውን መብትና ጥቅም በሚመለከት ጉዳዮችን ሰራተኛውን የሚወክለውና ስምምነትን የሚያደርገው ማህበሩ መሆኑን ያውቃል፡፡ 
  2. ድርጅቱ በሰራተኛው ላይ ከህግና ከህብረት ስምምነት ውጭ በሰራተኛው ላይ እርምጃ የሚወስድበት ሁኔታ መኖሩ ሰራተኛ ማህበሩ በማስረጃ የተደገፈ በቅድምያ ካወቀ ይህንኑ ለድርጅቱ ማሳወቅ ይችላል፡፡ 
  3. መሰረታዊ ሰራተኛ ማህበሩ ድርጅቱ ውስጥ ሰራተኛው ህጋዊ መብት የሚነሱ ሁኔታዎች ከ…. በማስረጃ አስደግፎ ድርጅቱ ማህበሩ አስተዳደር በማቅረብ እንዲስተካከል የማድረግ መብት የተጠበቀ ነው፡፡ 
  4. ማንኛውም ሰራተኛ በማህበሩ ለመመረጥ እና በማህበሩ ስራዎች በማሳተፍ በዚህ ህብረት ስምምነት መሰረት መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 
  5. ድርጅቱ በማንኛውም ሰራተኛ በየትኛውም ደረጃ በሚገኘው በማህበር መሪ ወይም አመራር አባላት ላይ በዚህ ህብረት ስምምነት መሰረት በተፈቀደላቸው የማህበር ስራ ቀን የማህበሩም ስራ በመሰራታቸው ምክንያት ከሳሪ በማዛወር የደረጃ እድግት በመከልከል ሆነ በሌላ በተዘዋዋሪ መንገድ ተፅዕኖ አያደርግም፡፡ 
  6. ድርጅቱ ማህበሩ አዘጋጅቶ በሚያቀርበው ዓታዊ እና የሩብ ዓመት የእቅድ እና አፈፃፀም ግምገማ ላይ የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበሩ ስራ አስፈፃሚ ሁለት ተወካዮች ይሳተፋሉ የየሩብ ዓመቱና ዓመታዊ የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ኮፒ ለመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር የማግኘት 
  7. ማህበሩ ለአባሎች ትምህርታዊ ፅሁፎችን የስብሰባ ጥሪ ማስታወቂያዎች በድርጅቱ ውጥ የማስታወቂ ሰሌዳ ላይ የመስጠት 
  8. አባሎችን በመካከል ለስራ ክርክር ሰሚ አካላት ጋር….. የማስረዳት (የመከራከር)ከዚያ በፊት ከማኔጅመንቱደረጃውን ጠብቆ ችግሮች እንዲፈቱ ጥረትየማድረግ መብት አለው፡፡ 

አንቀጽ 8

የሰራተኛ ማህበሩ ግዴታ

  1. ሰራተኛውን በሚመለከት ጉዳይ ላይ ድርጅቱ ማህበሩ አስተዳደር ሊያወያየው ሲፈልግ ቀርቦ መወያየት 
  2. ድርጅቱ ማህበሩ አስተዳደር ጋር በመተባበር በ…. የዚህን ህብረት ስምምነት አንቀጾች ትርጉሞችና አፈ….. እንዲረዳ የማድረግ ሃላፊነት አለበት፡፡ 
  3. ሰራተኛው ድርጅቱ አስተዳደር ላይ ቅሬታ ኖሮት የዛንን ቅሬታ ለመፍታት ጥሪ በሚደረግበት ወቅት በዚህ ህብረት ስምምነት የቅሬታ አቀራረብ ደምብ መሰረት ቅሬታውን እንዲያቀርብ ማስደረግ አለበት፡፡ 
  4. የድርጅቱ ቀጣይነት ያለው ምርት ጥራትና በተንየተቀመጠለትን የምርታማነት ግብ እንዲኖረው አሰሪውን ሆነ ሰራተኛው የመቀስቀስ እና የመበረታታት ግዴታ አለበት፡፡ 
  5. በዚሁ ህብረት ስምምነትና በሌሎች የመንግስት ህጎች እነዚህን መሰረት አድርገው የሚወጡ ደምቦች እና መምርያዎች የተመለከቱት ሁኔታዎች እንዲከበሩ የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡ 
  6. ድርጅቱ ማህበሩ ከመንግስት የሚሠጡ እቅዶች ሲነሩ ይህንን ለማስፈፀም ድርጅቱ ማህበሩ ለሚያደርገው እንቅስቃሴ ሁሉ መተባበር አለበት፡፡ 
  7. ለሰራተኛው የሚሸጡ የሚከፋፈሉ እና የሚሰጡ ንብረቶች ሲነሩ ድርጅቱ ማህበሩ አስተዳደር ጋር በመሆን እና ፕሮግራሞቹ በማውጣት በቅደም ተከተል መሰረት ማከፋፈል እና ስርዓትን መስያዝ ይጠበቅበታል፡፡ 
  8. ሰራተኛ ማህበሩ ለሰራተኞች የሚቀርበውን ሴፍቲ ማቴሪያል ሰራተኛ ባግባቡ መጠቀሙን መቆጣጠርና ማረጋገጥ 
  9. የድርጅቱን ህልውና ጥያቄ ውስጥ የሚፈጥሩ ህገ ወጥ እንቅስቃሴዎችን መግታትን ማረጋጋት አለበት፡፡ 

አንቀጽ 9

የሰራተኛው መብት

  1. የሴት ሰራተኞች ሲወጡና ሊገቡ የሚፈተሸት በሴት ፈታሾች ይሆናል 
  2. አንድ ሰራተኛ በፍርድ ቤትየተወሰነበት ወይም ራሱ የወሰነበት ወይም በህብረት ስምምነት መሰረት የተፈፀመ ካልሆነ በስተቀር ከደሞዝ ላይ ምንም ዕዳ ያለራሱ ፍቃድ ተቆራጭ አይሆንም ሁኖም ድርጅቱ ማህበሩ በብድር የሰጠውን ገንዘብ የመንግስት የስራ ግብር የጡረታ መዋጮ እና የማህበሩ አባልነት መዋጮ በራሱ ከሰራተኛው ደሞዝ የመቀነም ብቁ የተጠበቀ ነው፡፡ 
  3. በአሰሪና ሰራተኛው  ጉዳይ አዋጅ 377/96 እና በዚህ ህብረት ስምምነት ውስጥ በዝርዝር ተጠቀሱ መብቶች እና የስራ ሁኔታዎች ተጠቃሚ ይሆናል፡፡ 
  4. ሰራተኛው የሰራበትን ደሞውዝና ሌላ ህጋዊ ከፍያ ሲኖር በወቅቱ የማግኘት መብት አለው፡፡ 
  5. ማንኛውም የድርጅቱ ማህበሩ ሰራተኛ በማህበር ወይም በግል ቅሬታውን ወይም ክርክሩን ለአስማሚ አካል ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ላላቸው የፍትህ አካላት ለማቅረብ እና ሕጋዊ መብቱ ማስከበር ይችላል፡፡ 
  6. የእሰሪ እና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 277/95 እንደተጠበቀው በሰራተኞች ጥፋት ይም ቸልተኝነት ሳይሆን በመሳርያ ብልሹት ወይም ጥሪ እቃ እጥረት ላይሰራ ቢውልም ሰራተኛ ደሞውዙን የማግኘት መብት አለው፡፡ 
  7. አንድ ሰራተኛ ሳያውቀው የወቀሳ የማስጠንቀቅያ ወይም ቅጣት ደብዳቤ በግል ማህደሩ ወይም አይቀመጥም፡፡ 
  8. ሰራተኛው የስራ መደቡንና ማንነቱን የሚገልጽ መታወቅያ የማግኘት መብት አለው 
  9. ሰራተኛው በማበደሩ ውስት የሚጠራጠረው የሚያውቀው መረጃ ተያይዞብኛል የሚል ጥርጣሬ ካለው በአስተዳደሩ በኩል ቀርቦ ማህበሩ በሚገኝበት እንዲታደለት ማድረግ ይችላል፡፡ 

ምዕራፍ 10

የሰራተኛው ግዴታ

  1. በስራው ውል ላይ የተመለከተው ስራ ራሱ የመስራት 
  2. በተመደበበት የስራ መደብ በስራ ውል በዚህ ውል በዚህ ህብረት ስምምነትና በስራ ዘርዘር መመርያ መሰረት በአሰሪው የሚሰጠውን ትዕዛዝ የመፈፀም 
  3. ለስራው የተሰጡትን መስርያዎችና እቃዎች ሁሉ በጥንቃቄ የመጠበቅ 
  4. ለብቁ በሆነ የአእምሮ አካል ሁኔታ በስራ ላይ መግኘት 
  5. በራሱ ሕይወትና ጤንነት ላይ አደጋ ያስከትል በስራው ቦታ በህይወትና ንብረት ላይ አደጋ ሲደርስ ወየም አስጊ ሁኔታ ሲፈጠር የማሳወቅ፡፡ 
  6. ራሱንም ሆነ የስራ ጓደኞቹን አደጋ ላይ የሚጥል ወይም የድርጅቱን ጥቅም የሚነካ ሁኔ ሲያጋጥም ወድያውኑ ለአሰሪው የማሳወቅ፡፡ 
  7. በአዋጅ ቁጥር 277/96 ድንጋጌዎች በዚህ ህብረት ስምምነት በስራ ደንብና በህግ መሰረት የሚተላለፍ መመርያዎችንና ትዕዛዞችን የማክበር እና ተግባራዊ ማድረግ አለበት፡፡ 
  8. የድርጅቱ ምርት ጥራትና ዝናን መጠበቅ የስራ ሚስጢር ለሌላ አሳልፎ አለመስጠት፡፡ 
  9. በድርጅቱ የተሰጠውን የአደጋ መከላከያና የስራ ደንብ ልብስ ከስራ ቦታ ውጭ መጠቀምና ለሶስተና ወገን አሳልፎ መስጠት የለበትም፡፡ 

አንቀጽ 11

የሰራተኛ ቅጥርና አመዳደብ

  1. ድርጅቱ በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 እና በዚህ የህብረት ስምምነት ማስታወቅያ ወጥቶ ከድርጅቱ ለክፍት የስራ መደብ ብቁ የሆነ ሰራተኛ ካልተገኘና በተለይም በሰለጠነ የሰው ሃይል የሚጠይቅ የመሪ ወይም ቁለፍ የስራ መደብ ከሆነ ከማነኛውም ቦታ ባለሞያን በዝውውር ወይም በቅጠር ያሟላል፡፡ 
  2. በአዋጅ መሰረት ተጠቀሱትን ጉዳዮች የሚያሟላ ኢትዮጵያዊ ዜጋ የሆኑ ሁሉ ከፆታና በጎሳ በሃይማኖት ልዩነት ሳይደረግበት በድርጅቱ ውስጥ ክፍት በሆኑ የስራ መደቦች ላይ ተቀጥሮ የመስራት መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 
  3. ለማንኛውም ክፍት የስራ ቦታ አዲስ ሰራተኛ በቋሚነት የሚቀጠረው በማህበራዊ ጉዳይ ፅህፈት ቤት ተወዳዳሪዎች ሲቀርብ ዌም በራሰዱ ድርጅቱ አስተዳደር በማስታወቅያ ጥሪ ለስራ ፈላጊዎች በሚደረግና ከማወዳደር ን፡፡ 
  4. አንድ ስራ ቦታ ለመፍጠር ወይም በተለያዩ የስራ መደቦች ሰራተኛ እንዲመደብ ለማድረግ ለክፍት የስራ መደቦች ባለው የድርጅቱ መዋቅር መሰረት ሰራተኛ መመደብ ወይም ተከፋይ እንዲሆኑ የሚወስነው በድርጅቱ አስተዳደር ነው፡፡ 
  5. ለተለቀቀም ሆነ አዲስ ለተፈጠረ ስራ መደብ የሚፈለገውን የትምህርቱ ደረጃና የሙያው ዓይነት እንዲሁም ተፈላጊውን ስራ ልምድ የመወሰን መብት የፋብሪካው አስተዳደር ነው አዲስ ሰራተኛ ሊቀጠር ወይም ሊመደብ የሚችለው ከዚህ በታች ከተመለከቱት ምክንያቶች አንዱ ሲያጋጥም ነው፡፡ 

ሀ. በድርጅቱ መስፋፋት ወይም የምርት እድገት የተለየ ሞያን የሚጠይቅ ተጨማሪ ሰው ሃይል አስፈላጊ መሆኑ ሲረጋገጥ 

ለ. አዲስ ስራ ቦታ ተከፍቶ ወይም ተይዞ የነበረ ባለሞ ስፍራ ተለቆ በድርጅቱ ሰራተኛ ውስጥ ስራ መደብ የሚጠይቀውን የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ እንዲሁም በሌሎች ደረጃ ለድገት ደንቦች መሰረት ብቁ ሚሆን ሰራተኛ ሲቃጣ 

ሐ. በድርጅቱ መዋቅር መሰረት ባለው ወይመ በሚጠናው ሰው ሃይል ጥናት መሰረት ልተሟላ የሰው ኃይል ለሟሟላትና ለመቅጠር ነው፡፡ 

  1. አዲስ የሚቀጠር ሰራተኛ በጤንነቱ ረገድ ለስራ ብቁ መሆኑን ድርጅቱ በራሱ ወጪ እንዲረጋገጥ ያደረጋል፡፡ 
  2. በስራው ብዙ መሆኑ የታመነበት ሰራተኛ የቅጥር ደብዳቤ ከመስጠቱ በፊት ተቀጣሪ ሰራተኛ ድርጅቱ የሚጠይቀውን አስፈላጊ መረጃ በቅድሚያ ሟሟላት አለበት፡፡ 

አንቀጽ12

የቅጥር ኮሚቴ አወቃቀር

  1. የቅጥር ኮሚቴ ተግባርና ሃላፊነት በዚህ ህብረት ስምምነትና ድርጅቱ በሚያወጣው የቅጥር እድገት ኮሚቴ አፈፃፀም ውስጥ መማርያ መሰረት ይፈፀማል፡፡ 
  1. የቅጥር ኮሚቴው የሚከተሉት አባሎች ይኖሩታል፡፡ 
  1. የአስተዳደር መምርያ ስራ አስኪያጅ ሰብሳቢ 
  2. በዋና ስራ አስኪያጅ የሚሰየም የስ መሪ አባል 
  3. የሰራተኛ አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ ፀሀፊ 
  4. የክፍት የስራ ቦታ የሚገኝበት መምር ስራ አስኪያጅ ወይም አገልግሎት ወይም ሁለቱም በሌሉት ዋና ክፍል ሃላፊ ….. አባል 
  5. የሰራተኛ ማህበር ተወካይ ሁለት ሰው… አባል 
  1. ክፍት የስራ ቦታ የመምርያ ስራአስኪያጅና ተጠሪነታቸው ላና ስራ አስኪያጅ የሆኑ የአገልግሎ ሃላፊዎች የሚመለከት ሲሆን ቅጥሩ በዋና ስራ አስኪያጅ በሚሰየም ልዩ ኮሚቴ የሚይ ይሆናል ሆኖም ከነዚህ በታች ያሉ ስራ መሪ የስራ መደቦች ቅጥርን የሚመለከቱ ሲሆን ዋና ስራ አስኪያጅ በሚያቋቋመው ልዩ ኮሚቴ ውስጥ ሁለት የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር ተወካይ በአባልነት እንዲሳተፍ ደርጋል፡፡ 
  2. የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ቅጥር ኮሚቴው በሚያቀርብለት ሃሳብ ሲስማማ ኮሚቴው የመረጠው ዕጩ በፎርማሊቲው መሰረት እንዲቀጠር ይወስናል በኮሚቴው ሃሳብ ካልተስማማ ግን ምክንያቱ በግልጽ ለኮሚቴው በመግለፅ ቅጥሩን ውድቅ ሊያደርገው ይችላል፡፡

አንቀጽ 13

የስራ ውል አመሰራረት

  1. ድርጅቱ ሰራተኛውን በሚቀጥርበት ጊዜ የስራ ውሉ ከዚህ በታች የተገለፁትን መያዝ አለበት፡፡ 
  1. ሰራተኛው የተቀጠረበት ጊዜ 
  2. የስራ ውል የሚፀናበት ጊዜ 
  3. ሰረራተኛው የተቀጠረበት የስራ መደብ ደረጃና የስራ መዘርዝር 
  4. ለሰራተኛው የሚከፈለው ደመወዝ መጠንና አከፋፈል ሁኔታ፡፡ 

አንቀጽ 14

የሙከራ ጊዜ

  1. ማነኛውም አዲሱ ተቀጣሪ በስራው ውሉ መሰረት ሊመደብበት ለታቀደው ቦታ ተሰማሚ መሆን ለመመዘን ለሙከራ ጊዜ መቅጠር ይቻላል እንዲሁም የሙከራ ጊዜው ከ45 ተከታታይ ቀናት ሊበልጥ አይችልም፡፡ 
  2. ሰራተኛው በሙከራ ጊዜ መጨረሻ በድርጅቱ አስተያየት ስራው አጥጋቢ ከሆነ በቋሚነት መቀጠሩ በፅሁፍ ይገልፅለታል ነገር ግን ይህ ካልተፈፀመበት ቀን አንስቶ በቀጥታ በቋሚነት አንድ ተቀጠረ ይቀጠራል፡፡ 
  3. በሙከራ ጊዜ ላይ ያለው ሰራተኛ የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሰራተኛ ያለው መብትና ግዴታ ይኖረዋል፡፡ 
  4. በሙከራ ላይ ያለው ሰራተኛ ለስራው ብቁ አለመሆኑ አሰሪው በስራ አፈፃፀም ግመገማ ስልት ሊያረጋግጥ ያለማስጠንቀቅያ የስራ ስንብት ክፍያና ካሳ መክፈል ሳይገደድ የስራ ውልን ሊያቋረጥ ይችላል፡፡ 
  5. ሰራተኛው በድርጅቱ ውስት ቀድሞ ሲሰራበት በነበረው የስራ መደብ ላ እነደገና ሊቀጠር ለሙከራ ጊዜ ሊቀጠር አይችልም፡፡ 
  6. በሙከራ የተቀጠረ ሰራተኛ የሙከራ ጊዜውን ጨርሶ ቋሚ ከሆነ የአገልግሎት ዘመነ ለሙከራ ከተቀጠረበት ጊዜ ጀምሮ ይቆጠራል 
  7. በሙከራ ላይ ያለ ሰራተኛ ያለ ማስጠንቀቅያ ስራውን ሊለቅ ይችላል፡፡ 

አንቀጽ 15

የስራ አፈፃፀም ምዘና

  1. ከድርጅቱ ማህበሩ ስራ አፈፃፀም ምዘና ሰራተኛው ያለውን አዕምሮን አካላዊ ችሎታውን በመጠቀም ከድርጅቱ በተወሰነ የስልጣን ሃላፊነት ክልል ውስጥ ተሰጠውን ለማው ለተወሰነ ወቅት ሚደረግ ስርዓት ለው ግምገማ ነው፡፡ 
  2. የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ለሰራተኛው ቅርብ አለቃ በሁለት ኮፒ ተሟልቶ አንድ ደረጃ ከፍ ብሎ የሚገኘው ሐላፊ ካፀደቀ በኋላ ለአስተዳደር ይላካል፡፡ በምርት ዘርፍ ፎርማኖች ያሉበት በፎርማኖች ተሟልቶ በሚቀጥለው ኃላፊ ተረጋግጦና በዋና ክፍል ኃላፊ ወድቆ ለአስተዳደር ይላካል ሰራተኛው የስራ አፈፃፀሙ ከነውጤቱ ተገልጾለት በቅፁ ላይ ይፈርማል፡፡ 
  3. የስራ አፈፃፀም ሪፖርት በአመት ሁለት ጊዜ ታህሳስ 30ና ሰኔ 30 ይሟላል 
  4. በአንቀጽ 15.3 ያለው እንደተጠበቀ ሁኖ በስራ አፈፃፀም ሪፖርት ጊዜያት መካከል ኃላፊ በየጊዜው የሰራተኛው አፈፃፀም ስለ የሚሻሻልበት ሁኔታ ክትትል ምክርና እርዳታ ያደርጋል ሁኖም በየተኛውም መልኩ ክትት እና ምክሩ ባይደረግም ሰራ አፈፃፀም ሪፖርት ውጤቱን ላለ መቀበል ምክንያት አይሆንም፡፡ 
  5. የስራ አፈፃፀም ሪፖርት በአማካይ ነጥብ 2.5በታች ያገኘ ሰራተኛ ድክመቱን አውቆ እንዲያርም ውቴት ይገልፅለታል ሰራተኛውም ይህንኑ ስለ ማወቁ በፊርማ ያረጋግጣል፡፡ 
  6. የስራ አፈፃፀም ምዘና ከ2.5 በታች ገኘ ሰራተኛ ዕድገት አያገኝም 
  7. ለምርታማነት የሚጠቅም ሰራ ምዘና ስርዓት ሲዘረጋም ሆነ በስራ ላይ በመዋሉ ሂደት የሰራተኛ ሙሉ ትብብር ደርጋል፡፡ 

አንቀጽ 16

የደረጃ እድገት አሰጣጥ ስርዓት

  1. በአንድ ክፍል ክፍት ስራ ቦታ ሲፈጠር ወይም ተለቆ ክፍተት በመሆኑ ሰራተኛ በእድገት እንዲመደብ ሊወሰን ድርጅቱ ሰራተኞች እንዲወዳደሩ ማስታወቂያ ገልፃል፡፡ 
  2. ስራ መደቡ የሚጠይቀውን የትምህርትና የስራ ልምድ ሚያሟሉ ሰራተኞች ማስታወቅ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከ3-5 ቀናት ድረስ ይመዘገባሉ በዚሁ መሰረት ተመዘጉት ተወዳዳሪዎች ውድድሩ ሂደት ተከናውና አንድ ወር ውስጥ ውጤቱ ይገልፃል ሁኖም የሰራ በማቸው 2.5 በታች አይወዳደሩም 
  3. ደረጃ እድገት ኮሚቴ ስለ ማዋቀር በአንቀጽ 12.1. ተዘረዘሩ ኮሚቴ ይሆናል፡፡ 

እድገት ኮሚቴ 

  1. ክፍት የስራ ቦታው ስራ መሪዎች ሚመለከት ይሆናል፡፡ 
  2. ለውድድር የተመዘገቡ ተወዳዳሪዎች ተጠየቀውን መስፈርት ሟሟላታቸውን ያረጋግጣል፡፡ 
  3. የእድገት እጩውን የትምህርት ደረጃ የስራ ልምድና ኮሚቴው ማስረጃዎቹ ከመረመረና ትክክለናነቱ ካጣራ ለሚወዳደሩት ቦታ ብቁ መሆናቸውን ለመረጋገጥ የፀሁፍ ወይም የተግባር ፈተና እንዲሰጥ ደርጋል ሲሰጥም ሆነ ሲተረም የኮሚቴ አባላት ይገኛሉ ማቱም በጋራ ይከናናል፡፡ 
  4. ለውድድር ከቀሩ መካከል በአጠቃላይ ከፍተኛ … በቦታው እንዲመደብ ለድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ለመጨረሻ ውሳኔ ያቀርባል፤፤ የማለፍ 50ፐርሰት ሲሆን ከአጠቃላይ 50 ፐርሰንት በታች ያመጣ … እድገት አይመደብም፡፡ 

ሰጠው እድገት የሚሰጠው የደሞዝ ጭማሪ የሚወሰነው … መዋቅርና የደሞዝ እስኬል መሰረት ይናል፡፡ እድገት ኮሚቴው ይህን ህብረት ስምምነት በማይፃረር መልኩ ድርጅቱ አውጥቶ በሚያቀርበው ውስጠ ደምብ … ስራውን ያከናውናል፡፡ 

አራተኛ እድገት የስራ አፈፃፀም ምዘና ማስታወቅያ … ቀን በፊት ያሉት ሁለት ተከታታይ የስራ … አማካይ ውቴት 2.5 በታች ከሆነ ለውድድር … በተከታታይ የተሟላ ወቅታዊ ስራ አፈፃፀም ከሌላ ለዚሁ ጉዳይ ለሚመለከተው ኋላፊ እንዲሟላለት ይደርጋል ስለዚ የድርጅቱ አስተዳደር ማስፈፀም ሃላፊነት አለበት፡፡ 

  1. በውድድሩ ሂደት የስራ አፈፃፀም በተመለከተ የሚሰጠው ነጥብ ከማስታወቅያ ቀደም ብሎ ባሉ ሁለት የስራ አፈፃፀም አማካይ ውጤት ሆኖ በተከታታይ የተሟላ ወቅታዊ የስራ አፈፃፀም ከ6 ወር በፊት ለው ትኩረት ይደረግ፡፡ 
  2. አንድ ሰራተኛ ያለ ምንም የእድገት ለውጥ ከሁለት ዓመት በላይ ከሰራ በየሁለት ዓመቱ ደመዝ እድገት ይሰጣል፡፡ 
  3. የእድገት ቦታ ውድድር በሚደረግበት ጊዜ ሁለት ወይም ከሁለት በላይ ተወዳዳሪ ሰራተኞች ጠቅላላ ውጤታቸው እኩል ከሆነ ለሴት ሰራተኞች ቅድሚያ በመስጠት እንዲያልፍ ይደረጋለ፡ ሁኖም ተመሳሳይ ጾታዎቹ አይመለከትም፡፡ እኩል ካመጡ በስራ አፈፃፀም የተሸለ ነጥብ ያለው ቅድሚያ ይሰጠዋል፡፡ 
  4. ለእድገት የሚሰጠው የደሞዝ ጭማሪ የፀና የሚሆነው እድገት ኮሚቴ ለውሳኔ ሃሳብ በዋና ስራ አስኪያጅ ተቀባይነት ካገኘበት ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡ 
  5. አንድ ሰራተኛ በእድገት ተወዳድሮ የሚያገኘው የደሞዝ እርከን ጭማሪ ከ10 ፐርሰንት በታች መሆን የለበትም፡፡ 
  6. የነጥብ አሰጣጥ ስርዓት 
  1. ፈተና 

ሀ. የፈተና ውቴት ከ60% ይያዛል 

ማነኛውም ተወዳዳሪ ማለፍ የሚችለው ከቀረቡት ተወዳዳሪዎች በቃል በፅሁፍ ወይም በተግባር ፈተና እንዲሁም በማህደር ማጠቃለያ ውቴት ተደምሮ 50 እና ከ 50 በላይ ያመጣ እደሆነ ብቻ ነው፡፡ በአጠቃላይ ውጤት ብልጫ ላመጣ ተወዳዳሪ እድገቱን ያገኛል፡፡ 

  1. የትምህርት ደረጃ 

የትምህርት ደረጃ 15 ነጥብ ይሰጣል ትምህርት ደረጃ የነጥብ አሰጣጥ በወጣው መስፈርት ይሰጣ ወይ በከፍተኛ መስፈርት በላይ ያቀረበ ሲኖር ከፍተኛው ነጥብ ይሰጥና ቀሪዎቹ እንደየ ደረጃው በማስላት ነጥብ በማስታወቅያው ከተገለፀው በላይ የትምህርት ደረጃ የቀረበ ከሌለ ማስታወቂያ ላይ የሰፈረው ከፍተኛ የትምህርት ደረጃ ከ16 ነጥብ በማሰብ ለቀሩት እንደ ደረጃቸው በስሌት ይወጣል፡፡ 

  1. የስራ ልምድ 

ለውስጥ እድገት 

ሀ. የስራ ልምድ 1.6 ነጥብ ይሰጣል 

ለ. በተመሳሳይ የስራ ልምድ መነሻውን ላሟላ ስምንት ነጥብ ይሰጣል ከዚ በላይ ላሉት ተቸማሪ አገልግሎቶች 

የስሌት ነጥብ 

ለቀጥተኛ የስራ ልምድ 

ለተዘዋዋሪ የስረ ልምድ 

አግባብነት የሌለው የስራ ልምድ 

የውስጥ ስራ ልምድ 

100%

30%

30%

ከሌላ ድርጅት ያለ ስራ ልምድ 

75%

50%

10%

ከላይ በተጠቀሰው ስሌት ሁለት ወይም በዝያ በላይ የሆኑ ተወዳዳሪዎች እኩል ቢሆንም ቢሰጥ ከአንድ በላይ ሊያስኬድ የሚያስችል ብልጫ አገልግሎት ያለው ያልፋል 

  1. የስ አፈፃፀም 4 ነጥብ ይሰጣል የስራ አስፈፃፀም ነጥብ 

5

4

4

3

3

2

2

1

በመካከል የሚኖሩ የነጥብ የሚሰጡ ውጤቶች በተመሳሳይ ሁኔታ በደሲማል የተሰላ ውቴቱ ይቀመጠቀል 

  1. የማህደር ጥራት 4 ይሰጣል 

ድስፕሊን ቅጣት ነጥብ 

  1. ምንም  የዲስፕሊን  እርምጃ  ያልተወሰነበት 
  2.   የፅሁፍ  ማስጠንቀቅ 

2

  1.    የመጨረሻ  ማስጠንቀቅያ  የተሰጠው 

  1. አንድ ሰራተኛ እድገት ወይም ቅጥር አጊኝቶ በቦታው ቢያንስ ለአንድ አመት መስራት አለበት 

አንቀፅ 17

የዝውውር አፈፃፀም ስርዓት

  1. አንድ ሰራተኛ ስረ መደብ ወይም ክፍል ወደ ቅርንጫፍ ጸ/ቤት የሚዘዋወረው ለድርጅቱ ምርት ጥራት ዓላማና እንዲሁም ስራንና ሰራተኛን በማገናኘት ድርጅቱን የስራ ውጤት ለማሻሻል ምርታማነትን ከፍ ለማድረግ ይሆናል፡፡ 
  2. በዚህ ህብረት ስምምነትና በመንግስት መመርያዎች የተመለከቱት ሁኔዎች እነደተጠበቀ ሆኖ ለስራው እና ለሰራተኘው ደህንነት ለድርጅቱ እድገት የምርት ውቴት ለማሻሻልና ምርታማነትን ከፍ ለማድረግ ሲባል ሰራተኞችን ከክፍል ወደ ክፍል ለፈረቃ ወደ ፈረቃ የማዛወር መብት ድርጅቱና አስተዳደር ነው፡፡ 
  3. ለድርጅቱና ለሰራተኛውን የስራ ደረጃ ጠብቆ ወይም የተመሳሳይ የስራ ድርሻ ሰጥቶ ወይም ድርጅቱ ሲያምንበት ሚያገኘው ደረጃና ደመወዝ ሳቀንስ አላወድ ሊያሰራ ይችላል፡፡ 
  4. በቁጥጥር በኋላ የስራ መደብ ላይ ያሉ የስ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ዝውውር በሚመለከት በድርጅቱና በላይ ኃላፊ ሲፈቀድ ይፈፅማል፡፡ 
  5. ዝውውር የሰራተኛ ተግባራት እንቅስቃሴ በቀጥታ ሆነ በተዘዋዋሪ መንግ ለመጉዳት በቂም በቀል ሰራተኛን እድገት ለማሰናከል ወይም ሌሎች የሰራተኛ ህጋዊ ጥቅሞች በመቃረን መንፈስ አይፈጽምምም፡፡ 
  6. ሰራተኛው በራሱ ጥረት በሌሎች ድርጅቶች ሙያዊ የስራ ዝውውር አግኝቶ ለዝውውር ትብብር ሲጠይ ተቀባይነት በጽሁፍ ሲረጋገጥ ድርጅቱ ይተባበራል ሆኖም በአዋጅ ቁጥር377/96 የማስጠንቀቅ አሰጣጥም ስርዓት እንደተጠበቀ ይሆናል፡፡ 
  7. ድርጅቱ በራሱ ውሳኔ ከቦታ ወደ ቦታ ለሚያዛውረው ሰራተኛ ለቤተሰብና ለጓዙ መነሻ የሚያስፈልገውን መጓጓዝ የአስራምስት ቀን አበል በመክፈል ይሆናል፡፡ 
  1. 1 ቤተሰብ ለሌላው አንድ ሰራተኛ እስከ አራት ኩንታል ድረስ 
  2. ቤተሰብ ላለው ሰራተኛ እስከ ስድስት ኩንታል ድረስ 
  3. ቤተሰብ ማለት ህጋዊ ሚስት ወይመ ባል እንዲሁም ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ የሰራተኛው ልጆች ናቸው፡፡ 

አንቀፅ 18

በተሌዩ ምክንያቶች በእስር ላይ ቆይተው ስለሚመለሱ ሰራተኞች

  1. አንድ ሰራተኛ ከሁለት ወር ላልበለጠ ጊዜ ተፈርዶበት ወይም ሳይፈረድበት ከእስር ላይ ቆይተው ሲፈታ በ 10 ቀናት ውስጥ ወደ ስራ እንዲመለስ ከጠየቀ ሰራተኛው ወደ ስራው እንዲመለስ ማድረግ ይችላል፡፡ ሆኖም ለታሰረበት ዌም ላልሰራበት ጊዜት ደመወዝ መጠይ አይችልም፡፡ 
  2. በዚሁ አንቀጽ 18.1 ላይ በተጠየቀ ሰው ሁኔታ ሰራተኛ ሲታሰር ድርጀቱ ለአንድ ወር በቦታው ላይ ሰራተኛ ላይ መደብ መጠበቅ ይኖርበታል፡፡ ሁኖም ስራው ባህሪ ጊዜ የማይሰጥና አጣዳፊ ከሆነ አስተዳደሩ ፍትሃዊ በሆነ መንግስት በቦታው ላይ ባለው ድርጅቱና ህብረት ስምምነት መዋቅር መሰረት የሰው ሃሉ በጊዛዊ ሟሟላት ይችላል፡፡
  3. ድርጅቱ አንድን ሰራተኛ ወንጀል ሰርታልና ይጣራልኝ ብሎ በግልፀ በተፃፈ ደብዳቤ ለፖሊስ ወይም ለዓቃቤ ህግ ወዘተ በስም ጠቅሶ ምርመራ እነዲካሄድ ከጠቀየቀና በዚሁም መነሻ ሰራተኛው በቁጥጥር ስር ከዋለ በኋላ በህግ ጥፋተንነቱ ከተረጋገጠ ወይም በነፃ ከተለቀቀ በእስር ላይ ለቆየበት ጊዜ ድርጅቱ የሰራተኛውን ደሞዝ የመክፈል እና ወደ ስራው መመለስ ግዴታ አለበት፡፡ 
  4. አንድ ሰራተና ላይፈረድበት ከሁለት ወር ለበለጠ ጊዜ ታስሮ ሲፈታ ድርጅቱ ሰራተኛውን ያለውን የትምህርት ደረጃ ስራ ልምድና የድርጅቱ የሚያስገኘውን ጠቀሜታ አንፃር ክፍት የስራ ቦታ መኖሩ ሲረጋገጥ የታሰረበትን ጊዜ ደሞዝ ሳይከፈል ወደ ስራው ሊመለስ ይችላል፡፡ 

አንቀጽ 19

ሰራ ውል የሚቋረጥበት ሁኔ እና የካሳ አከፋፈል

  1. የአንድ ሰራተኛ የስራ ውል የሚቋረጠው በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 ከአንቀፅ 23 “45” እና በዚህ የህብረት ስምምነት በተመለከቱትና እንዲሁም በመንግስት መምር ይሆናል፡፡ 
  2. በአሰሪና ሰራተና ጉዳ አዋጅ ቁጥር 3777/96 እማ 496/98 ወይም በመንግስት መምርያ ወይም በዚህ ህብረት ስምምነት መሰረት ከስራው መሰናበት ማነኛውም ሰራተኛ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀፅ 36 እስከ 41 በተመለከተው መሰረት ስራ ስንብት ክፍያ ይከፈለዋል፡፡ 
  3. ማነኛውመው ሰራተኛ በዚሁ አንቀፅ 19.2 መሰረት ስራ ስንብት ክፍያ ማግነት የሚችለው በቅድሚ ያ በእጁ የሚገኙቱን ድርጅቱን ንብረቶች በሙሉ አስረክቦ ከሊላንስ ሲቀርብ ነው፡፡ 
  4. የድርጅቱ ዕዳ የሚፈለግበት ሰራተኛ እዳውን የሚችልበት ከሆነ ከስራ ስንብቱ ላይ ተቀንሶ ተረፈው ብቻ ይከፈለዋል፡፡ 
  5. ሰራተኛው ከሪላንሱን አስፈርሞ እንዲቀርብ በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 መሰረት የሚሰናበተው ሰራተኛ ተገቢውን ክፍያ የምስክር ወረቀት ወድያውኑ ይወጣዋል፡፡ 
  1. የምስክር ወረቀት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ይይዛል 

ሀ. የሰራተኛው ስም 

ለ. ስራው ዓይነት 

ሐ. የስራ መደቡ 

መ. የአገልግሎት ዘመን 

ሠ. የሚከፈለው ደሞዝ መተን 

ረ. ስራን የለቀቀበት ምክንት እና 

ሰ. የመንግስት ግብርና የጥሮታ መዋቾ ስለ መክፈሉ የሚያጠቃልል መገለጫ ከነፎቶግራፍ መሆን አለበት፡፡ 

  1. ለተሰናባቹ ሰራተኛ ለወደፊት ኑሮው አስፈላጊ ነው ብሎ ሲጠይቅ ድርጀቱ ውስጥ የሚገኙ መረጃዎች ካሉ አንድ አስፈላጊነቱ በራሱ ወጪ ኮፒ በማድረግ ሊወስድ ይችላሉ፡፡ 
  2. ሰራተኛው ላልተጠቀመበትየዓመት ዕረፍት ካለው በገንዘብ ተለውቶ ይከፈለዋል 

አንቀፅ 20

ለፈጠራና ለስራ ማሻሻያ ስለሚሰጠው የማትጊያ ስርዓት ኮሚቴው አወቃቀር

  1. ድርጅቱን የማምረት አቅምና ሂደት ማሻሽ የሚረዱ የፈጠራ ስራዎች እና ለድርጅቱን እድገት የሚጠቅሙ አዳዲስ ሃሳቦች በማፍለቅ በግምባር ቀደምተነት የሚተጉ ሰራተኞቹ ለማባረታታት የተሸሻለ የአሰራር ዘዴ ለማስፍን ጠቀሜታ የጎላ በመሆኑ በዚህ ረገድ የሚንቀሳቀሱ ሰራተኞች እና ስራ ሃላፊዎቹ ለመብረታታት ድርጅቱ የማበረታቻ ክፍያ ስርዓት በማውጠት በስራ ላይ ውላል፡፡ በተለይ በተመደበበት ስራ ላይ አንድ ሰራተኛ ያለማቋረጥ ለስድስት ወራት ያለ ምንም ምክንያት እና ሕጋዊ ፍቃድ ያለ ቀሪ በስራ ላይ ተገኘና የስራ አፈፃፀሙ አጥጋቢነት በስራ ክፍሉ የተረጋገጠ ሲሆን ድርጅቱን የማበራታቻ ስርዓት በማዘጋጀት በስራ ላይ ይውላል፡፡ 
  2. የፈጠራና የሰራ ማሻሻያ ሃሳብ ገምጋሚ ከዚህ የሚከተሉት አባላት ሉበት ኮሚቴ ያቋቁማል፡፡ 
  1. የድርጅቱ ትምሀርትና መምር ስራ አስኪያጅ/ምክትል ስራ አስኪያጅ 
  2. በድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ የሚመደብ ባለ ሙያ አባል 
  3. ሰራተኛ የሚገኝበት ዋና ክፍል ሃላፊ አባል 
  4. የድርጅቱ አስተዳደር ተወካይ አባል 
  5. የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር ሁለት ተወካይ አባል 

የፈጠራ የስራ ማሻሻያ ሃሳብ ግምጋሚ ኮሚቴ ያቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ለዋና ስራ አስኪያጅ ቀርቦ ሲፈቀድ ተግባራዊ ይሆናል፡፡ 

አንቀጽ 21

መደበኛ የስራ ሰዓትና ደሞዝ ክፍያ

  1. መደበና የስራ ሰዓት 
  1. የማነኛውም ሰራተኛ በቀን መደበኛ የስራ ሰዓት 8 (ስምንት) በሳምነት 48 ሰዓት መብለጥ የለበትም ሰዓቱን አቆጣጠር ሰራተኛው ስራውን እንዲጀምር ከሚያስፈልግበት ጊዜ አንስቶ ይሆናል፡፡ 
  2. የድርጅቱን ሠራተኞች በድርጅቱ ስራ ፀባይ መሰረት በሶስት ፈረቃ ተከፍለው የሚሰሩ ቢሆን በመደበኛ ስራ ሰዓት ጊዜ ሚሰሩት ደግሞ በመደበኛ የስራ ሰዓት ጊዜቸው ስራቸውን የሚያከናውኑ፡፡ 
  3. የድርጅቱን ስራ ሰዓት እነደሚከተለው ነው 
  4. በፈረቃ የሚሰሩ ሰራተኞች 

ከሰኞ እስከ ቅዳሜ 

  • ለጥዋት ገቦ ለ12፡00 እስለ 8፡00 
  • ለ ከሰዓት ከ8፡00 እስለ 4፡00 
  • ለአዳር ገቢ ከ4፡00 እስከ 12፡00 ጥዋት 
    1. ማንኛውም የስራ ሰዓት ወይም ከሳምንት ዕረፍት ሰዓት ቀናት ዌም በበዓላት ቀናት ሁሉ ወይም በማነኛውም አጋጣሚ ድርጅቱ ስራ ቢቆምም ቀጥሎ የተመለከቱት አገልግሎት ሰጪ ሰራተኞች እንደ አስፈሰገነቱ በስራ ላይ ይገኛሉ፡፡ 
    1. የህክምና ባለሞዎችና የአንፒላንስ ሽፋሮች 
    2. የጠበቃ ስፍራዎች እንደተለመደው በፈረቃቸው 
    3. የኤሌትርክ ሰራተኞች እና የድዚል ተጠባባቂዎች 
    4. የዋሃ አገልግሎት የእሳት አደጋ ተከላካይ ሰራተኞች 
    1. ለመደበኛ ሰራተኛ የሳምነት ሰእረፍት ቀን እሁድ ይሆናል ለፈረቃ ሰራተኛ የሳምነት እረፍት ቀን በሳምነት አንድ ቀን ድርጅቱ በፈቀደው ይሆናል ሁኖም ስለ ህዝብ በዓላት እና የእረፍት ቀን መንግስት በሚሰጠው መምርያ ወይም አዋጅ መሰረት በፋብሪካው ውስጥ እሁድ ቀን መሰራ ካስፈለገ ከስራ ቀናት አንድን ቀን ንዱስሆን መመደብ ይቻላል፡፡ 
    2. መደበኛ ስራ ሰዓት የሚሰሩ ሰራተኞች 
    1. በፈረቃ የሚሰሩ ሰራተኞች በስራ ሰዓት መካከል 30 ደቂቃ የምግብ ሰዓት መመገብያ ጊዜ ብቻ ይሰጣቸዋል ከዚህ የመመገብያ ጊዜ በስተቀር የምሳ ሰዓት አይኖራቸውም 
    2. ከሰኞ እስከ አርብ ለመደበና ፈረቃ ሰራተኞች ለጥዋት ከ2፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት 
    • የምሳ ሰዓት ከ6፡00 እስከ 7፡00 ሰዓት 
    • ከቀትር በኋላ ከ7፤00 እስከ 11፡00 ሰዓት ሲሆን 
    1. ዘወትር ቅዳሜ ከ2፡00  እስከ 6፡00 ሰዓት ይሆናል፡፡ 
    2. የስ ፀባቸው ከፈረቃ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት የሌለው እና በመደበኛ የስራ ሰዓት ተመድበው የሚሰሩ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች ከሰኞ እስከ አርብ ከ2፡00 እስከ 11፡00 ባለው ጊዜይሰራሉ፡፡ 
    3. ለፈረቃ ሰራተኞች ከመደበኛ ሰራተኞች የበለጠ ሰዓት በመስራታቸው ምክንያት ይህንን ለማካካስ በፈረቃ ለሚበሩ ስራተኞች የሚያገኙት የአመት ፍቃድ ላይ በዓመት ሁለት ስራ ቀናት ተደምሮ ይሰጣቸዋል ሁኖም ወደ መደበኛ ፈረቃ ሲቀየሩ የዓመት ፈቃድ ይነሳል፡፡ 

    አንቀጽ 22

    ስለ ፕሮፊደንት ፈንድ

    1. የፕሮፌደንት ክፍያ ከሰራተኛ 6% ከድርጅቱ ደግሞ 8% ይሆናል፡፡ ይህ በእንዲህ እያለ ከሰራተኛና ከድርጅቱ የሚቆረጠው በየአመቱ ከሁለቱም አንድ አንድ ፐርሰንት እየጨመረ ይሄዳል እንዲሁም ከድርጅቱ ተቀመጠለትን ብር በወሩ መጨረሻ ወደ ሰራተና አካውንት መግባት አለበት ይህ ስለ መፈፀሙም ድርጅቱ ለሰራተኛ ማህበሩ በፅሁፍ ማሳወቅ አለበት፡፡ 
    2. ሰራተኛ ከተቀመጠለት ገንዘብ 75% የመበደር መብት አለው፡፡ ይህ የሚሆነው ከሁለት ዓመት በላይ የሰራ ሰራተና ይመለከተዋል፡፡ 
    3. ድርጅቱ በተለያየ መልኩ ከሰራተኛ ተቆረጦ ወደ አካውንቱ ካላስገባ ላልገባው የብር መጠን መግባት ከነበረበት ቀን በተከታታይ ሶስት ወር ውስጥ ከድርጅቱ ታስቦ ወደ አካውንቱ ከነ ወለዱ ገቢ ደርጋል ሆኖም ግን ከሶስት ወር ካለፈው ወደ ወለዱ 1% ጭማሪ በማድረግ ከድርጅቱ ታስቦ ወደ አካውንቱ ገቢ ደርጋሉ 
    4. ድርጅቱ ከሰራተኛ ተቆረጠ ወደ አካውንቱ ከገባው ብር ከባንክ በማውጣት ለተለያየ የድርጅቱ ጥቅም ማዋል ቢፈለግ ከባንክ ብሩን ካወጣበት ቀን ጀምሮ ላለገባው የብር መጠን መግባት ከነበረበት ቀን ታስቦ ከባንኩ ማግኘት ከነበረበት ወለድ 1% ጭማሪ በማድረግ ከድርጅቱ ታስቦ ወደ አካውንቱ ገቢ ደርጋል፡ 

    አንቀጽ 23

    የትርፍ ሰዓት ስና አከፋፈል

    1. አንድ ሰራተኛ በቀን ውስጥ መስረት ከሚገባው መደበኛ የስራ ሰዓት በላይ የሚሰራው ስራ የትርፈ ሰዓት ስራ ይሆናል ትርፍ ሰዓት የሚፈቀደውና ክፍያ የሚፈፀመው የትርፍ ሰዓት ስራው ከ20 ደቂቃ በላይ ሲሆን ነው፡፡ 
    2. የትርፍ ሰዓት ስራ የሚፈቀደው በአሰሪና ሰራተኛው ጉደይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 67 መሰረት ለተጠቀሱት አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቅ 67 መሰረት ለተጠቀሱት የስራ ሁኔታዎች ነው፡፡ 
    3. አንድ በፈረቃ የሚሰራ ሰራተኛ ተተኪ ላይ መጣላት ከስራው መለየት ለስራው ችግር የሚፈጠር ከሆነ ወይም በቦታው ኃላፊ ሳይኖር ቀርቶ ሲሰራ ከቆየ ሰራተኛው በሰራበት ትርፍ ሰዓት ስራ በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 68 መሰረት ይከፈከለዋል ይህን በቅርብ ኃላፊ መረጋገጥ መፈቀድና መፅደቅ አለበት፡፡ 
    4. የትርፍ ስዓት ስራ እንዲሰራ የታዘዘ ሰራተኛ ለመስራት ህጎችን በመጠቀል የማይችልበት በቂ ምክንያት ባለው በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 67 መሰረት አይገደድም፡፡ 
    5. የትርፍ ሰዓት ስራ ነብሰጥሮችን አይመለከትም፡፡ 
    6. የትርፍ ሰዓት ክፍያ ሳይዘገይ የተሰራበት ወር ከደሞዝ ጋር ይከፈለዋል፡፡ 
    7. በሰራተኛው የዕረፍት ቀን ላይ የህዝብ በዓላት ተደርቦ የሚውል ከሆነና የሰራተኛው የዚህ ዕለት ስራ እንዲገባ ከታዘዘ በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 68 ተራ ቁጥር 1 ፊደል መ እና በአንቀጽ 75 አንቀጽ 2 መሰረት ክፍያው የሚፀም ይሆናል፤፤ 
    8. ከመደበኛ የስራ ሰዓት ውጭ ለሚሰሩ ሰራተኞች የትረ3ፍ ሰዓት ስራ የሚከፈለው ክፍያ የሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 37796 አንቀጽ 68 መሰረት ይሆናል፡፡ 

      አንቀጽ 24

      የደሞዝ መክፈያ ጊዜ

      1. የወር ደሞዝተኛ ተከፋ ክፍያ የሚፈፀመው እ.ኤ.አ ወር በገባ በ….. ቀን ይሆናል፡፡ 
      2. ክፍያዎች የሚደረገበት ቀን በሳምንት እረፍት ወይም በህዝብ በዓላት ቀን ከሆነ አስቀድሞ ባለው እለት ቀን ለመ….. እንዲከፈል ይደረጋል፡፡ 
      3. የአንድ ሰራተኛ ደመወዝ የሚከፈለው በቀጥታ ለሰራተኛው ሲሆን በልዩ ልዩ ህጋዊ ምክንያቶች ሰራተኛው ቀርቦ ለመቀል ካልቻለ ግን አስተዳደር ዘጋጀውን ቅፅ አስተዳደር ቢሮ በአካል በመገኘት በፅኁፍ በተሰጡት የሰር ጓደኞቼን ወክሎ ትክክለናነቱ ሲያረጋግጥ በወኪሉ ሊከፍለው ይችላል ሰራተኛው ድርጅቱን ባልደረባ ያልሆነ ሰው ለመወከል ከፈለገ ውክልና በፍርድ ቤት ህጋዊነቱ በማህተም ማረገገጥ ይኖርበታል፡፡ 
      4. ድርጅቱን ለሰራተኛው ከደሞዝ መክፈያ ቀን አንድ ቀን ቀደም በሎ የደሞዝ ዝርዝር መግለጫ ይሰጠል፡፡





      አንቀጽ 25

      የደሞዝ ጭማሪና መነቃቅያ

      1. የደመወዝ ጭማሪ የሚደረገው ድርጅቱ አትራፊ መሆኑ በውች ኦዲተሮች ሲረጋገጥ ሲሆን ይህም ከበጀት ዘመኑ መጨረሻ ጀምሮ ለሶስት ወራት በውጭ ኦዲተሮች በሁኔታዎች አለመመቻቸት ካልተረጋገጠ በድርጅቱ የሂሳብ የሂሳብ ባለሙያዎች በቀረበው የሂሳብ ሪፖርት መሰረት ይፃፋል፡፡ 
      2. በዚህ የህብረት ስምምነት የሚደረገው የደመወዝ ጭማሪ በተግባር ከሚውልበት ቀን በፊት ከአንድ ዓመት ላነሰ ጊዜ በድርጅቱን ያገለገሉ ሰራተኞች ደሞዝ ጭማሪውን አያገኙም፡፡ 
      3. ከትርፍ የአከፋፈል ሁኔታ አፈፃፀም ከታች እንደተጠቀሰው ይሆናል ከትርፉ 40% ለሰራተኛው ሲሆን 60% ለድርጅቱ ይሆናል፡፡ 
      4. በዚህ የህብረት ስምምነት ደሞዝ ጭማሪ ስምምነት ተፈፃሚነት የሚኖረው ለአንድ ዓመት ብቻ ሁኖ ለሚቀጥለው የበጀት ዓመትም ክፍውን ለማሻሻል ድርጅቱ ዓመረተው ምርት አቅራፊ …. ሲገኝ በወቅቱ የሰራተኛና የድርጅቱን በጋራ የሚያደርጉት ስምምነት ይፈፀማል፡፡ 
      5. የህብረት ስምምነቱ የመጀመርያው ዓመት የሚቆጥረው ህብረት ስምምነት የተደረገበት የበጀት መት የመጨረሻ የምርት እድገትና ሽያጭ ምክንያት በተገኘው ትርፍ ላይ የተመሰረተ ይሆናል፡፡ 

        አንቀጽ 26

        የውል አበል ክፍ

        1. ማንኛውም ሰራተኛ ለስራ ጉዳይ ከድርጅቱ ወይም ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከሚገኝበት ከተማ ውጭ ሲላክ ድርጅቱ የውሎ አበል ይከፈላል ድርጅቱ ለዚህ ተግባር ትራንስፖርት አገልግሎት ካላቀረበ ሰራተኛው በሚያቀርበው ማስረጃ መሰረት ትራንስፖርት ወጭውን ይከፈላ፡፡ 
        2. የውል አባል ክፍያ ከሚከተለው ይሆናል፡፡ 

        የወር ደወዝ (በብር) የውሉ አበል (በብር) 

        እስከ 500………. 102 

        501-750…………. 150 

        751-……………….180

        1001-3000……………….210

        3001-4000……………….225

        4001-5000 ………………. 240

        >5001……………………..270

        1. ማንኛውም የድርጅቱን ሰራተኛ ውሎ አበል ተከፋፍሎት ከተጓዘ እና ከተፈቀደለት ቀን አስቀድሞ ከተመለሰ ኃላፊውን ቀንውሎ አባል ተመላሽ ያደርጋል፡ ከተፈቀደለት ቀን በላይ የሚያስቆይ ሁኔታ መኖሩን ለድርጅቱን አስቀድሞ ካላላው ከተፈቀደለት ቀን በላይ የቆየበት አይከፈለው ሰራተኛው ለስራ ጉዳይ እንዲሄድ ከተፈቀደለት በፊት ከተመለሰ ከተመለሰበት ቀን በኃላ ያለውን ሂሳብ በስሌቱ መሰረት ተመላሽ ያደርጋል፡፡ 
        2. በ…. አባል እንዲከፈልባቸው መንግስት የመሰነባቸው አካባቢዎች ሲሄዱ እንደ ሙቀቱ መጠን መንግስት ዓመ… የበረኛ አበል …. መሰረት በማድረግ በአበል ላይ በመቶኛ እየተጨመረ ይከፈላል፡፡ 

        አንቀጽ 27

        የመብት ጥያቄ ስለ ሚቀርብበትና የክፍያ የይርጋ ጊዜ

        1. የመብት ሆነ የክፍያ ጥያቄ በይርጋ ሊቀር የሚችለው በአሰሪና ሰራተኛው አዋጅ ቁጥር 377/96 ከአንቀጽ 162 እስከ 166 በተመለከተው መሰረት ይሆናል ሆኖም በአሰሪው የተፈጠረ ችግር ከሆነ ይርጋው አያግደውም፡፡ 

        አንቀጽ 28

        የሰራተኛ ድህነትነት ጤንነት

        በሚመለከት አሰሪውም ሆነ አራተኛው በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 92 እና 93 ለተመለከቱት ድንጋጊዎች እንደተጠበቀ ሁነው የሰራተኛውም በዚህ አዋጅና ህብረት ስምምነት መሰረት በሰራተኛው ዘንድ ተፈፃሚነት እንዲያደኑ በማድረግ ረገድ ተገቢወን ድጋፍ ደርጋል፡፡ 

        የሰራተኛ ድህነት ጤንነት እንዲሁም የስራ ሁኔታ መቆጣጠርያ አገልግሎት በሚመለከት በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጸረ 177 እስከ 182 በተመለከተ መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ 

        አንቀጽ 29

        የሰራተኛ ደህንነት ጤንነት ኮሚቴ አመሰራረት

        1. የኮሚቴ አወቃቀር 
        1. የህክምና የሴፍቲ አገልግሎት አባል 
        2. በአስተዳደር መምርያ የሚወክል ፀሓፊ 
        3. የሴፍቲ ኦፊሰር ሰብሳቢ 
        4. የሰራተኛ ማህበር ተወካይ ሁለት አባል 
        5. ክፍል 
        1. የኮሚቴው ተግባር 
        1. ኮሚቴው የአደጋው መንስኤዎችን እያጠና የሚወገዱበትን የመፍትሔ ሃሳብ ያቀርባል፡፡ 
        2. የእሳት አደጋ መከላከያ መሳርች እንዲማሉና ጥናት ሌሎች ንብረቶች በአግባብ እንደሚቀመጡ ይጠቁማል ያስፈፅማል፡፡ 
        3. የድርጅቱን የማምረቻ መሳርያች የማምረቻ አካባቢዎች ንጽህና እንዲጠበቅ ይከታተላል፡፡ 
        4. የመፀዳጃ ቤቶች ንፅህና ይቆጣጠራል፡፡ 
        5. ለፅዳት ሰራተኞች ስለ ድህንነት አጠባበቅ ትምህርት ከውስጥና ከውች በሚጋበዙ ባለሞያዎች እንዲጠና ያደርጋል፤፤ 
        6. የአደጋ ማስጠንቀቅ አመልካች ፅሁፎችን በየቦታው ይለጥፋል፡፡ 
        7. ሌሎች አደጋ ለመከላከል የሚያስችል ተግባራትን ይፈፅማል፡፡ 

        አንቀጽ 30

        የአደጋ መከላከያ መሳር የስራና የደንብ ልብስ አሰጣጥ

        1. የአደጋ የስራ የደንብ ልብስ በሚሰጥበት ጊዜ 
        1. የስራ ደንብ ልብስ አመዳደብ እንደ ሥራው ፀባይ የየክፍሉ የስራ ልብስ በቀለም እንዲለይ ይደረጋል፡፡ 
        2. ሰረራተኛው ተሰጠውን የአደጋ መከላከያ ከተመደበለት ስራ በስራ ሰዓት እንደአገባብ የመጠቀም የስራና ቦታ ልብሶች ደምብ ልብሱን ግን በስራ የመልበስ ግዴታ አለበት፡፡ 
        3. በዚህ አንቀጽ ለሰራተኛው የሚቀርቡ የስራ ልብሶች አደጋ መከላከያዎች ወዘተ የሚሰጡት በዚህ ህብርት ስምምነት ጋር በተያየዘው ሰንጠረዥ መሰረት ይሆናል፤፤ 

            አንቀጽ 31

            የህክምና አገልግሎት

            1. ድርጅቱን በሰራተኛ ሁሉ የጤና አጠባበቅ ይረዳ ዘንድ አንድ ክሊኒክ በድርጅቱን እቅድና በጤና ጥበቃ ሚኒስትር እስታንዳርድ መሰረት ይቋቋማል ላብራቶሪና የመድሃኒት ክፍል ዘጋጃል፡፡ 
            2. ሰራተኛ ከባድ አደጋና ህመም ቢያጋጥመውና ከድርጅቱን ክሊኒክ አቀም በላይ ከሆነ ወደ ተሻለ ሆስፒታልና ጤና ጣቢ ላካል አደጋው አሳሳቢና ከፍተኛ መሆኑን የህክምና ባለሞያ ሲያረጋግጥ የአንቡላንስ ከነሹፌሩ ይኖሮዋል በአንቡላንስ መልክ የተሰራ መኪና ባይኖረውም ካሉት መኪናዎች ለዚህ አገልግሎት ሊውል የሚችለውን መድቦ ሊያሰራ ይችላል፡፡ መነሻውም ድርጅቱን ሰራተኛው በክሊኒኩ አቅም የሚሰጠው ህክምና በነፃ ይሆናል ሆኖም በክሊኒኩ የሚወጡ መድሃኒት ወጪ 100% በአክሲዮን ይሸፈናል፡፡ 
            3. በስራ ገበታው ላይ እያለ ሰራተኛው ሊታመምና የክሊኒክ አገልግሎት ቢያስፈልጉ ከቅርብ አለቃው ዘንድ የመታከምያ ቅጽ ተቀብሎ ወደ ህክምና ይሄዳል ህክምናውን እንደፈፀመ የተመላለሰበት ሰዓት ሐኪሙን በቅጽበት ላይ እስመልክቶ ወደ ስራው በመመለስ ለቅርብ አለቃው ያሳውቃል ለከፍተና ህክምና ወደ ሆስፒታል የሚላክ ከሆነ ወይም በክሊኒኩ የህክምና ፍቃድ ከተሰጠው ሰራተኛው የህክምና መጠየቂያ ቅጽን ለክፍሉ የመመለስ ግዴታ አለበት፡፡ 
            4. በዕረፍት ላይ ላሉ ወይም ከመደበና የስራ ሰዓታቸው ውች ያሉ ሰራተኞች በክሊኒኩ ፕሮግራም መሰረት ተራ በመያዝና ካርዳቸው በማስወጣት በስነ ስርዓት ወደ ሀኪም ይቀርባሉ አደጋ ለደረሰባቸው ህመማቸው አጣዳፊ ለሆኑ ሰራተኞች የጤና ባለሞያው ቅድሚያ ይሰጠዋል፡፡ 
            5. ከስራ ላይም ሆነ ከስራ ሰዓት ውጭ ለህክምና ወደ ክሊኒኩ ሂዶ የህክምና ፍቃድ ተሰጠው ሰራተኛ ወዲያውኑ ክሊኒኩ ለሰራተኛው ማስተዳደርና ስልጠና ዋና ክፍል እናሰራተኛው ለሚገኝበት ክፍል ለማሳወቅ ግዴታ አለበት ሁኖም ታማሚው ሰራተና ይህንን ማድረግ ከማይችልበት ደረጃ የደረሰ ከሆነ የማሳወቅ የተግባሩ በክሊኒኩ አማካኝነት ወይም በወኪሉ አማካኝነት ወይ በክፍሉ ኃላፊ ይሆናል፡፡ 
            6. አንድ ሰራተኛ አስቀድሞ በድርጅቱን ክሊኒክ ከታከመ በኋላ ሕመምተናው በሌላ የህክምና ተቋም እንዲታከም ወይም እንዲመረመር አስፈላጊ በመሆኑ ለድርጅቱ ክሊኒክ ኃላፊ በሚሰጠው ውሳኔ መሰረት ከድርጅቱ ጋር የህክምና ስምምነት ወደ ተደራደረው የህክምና ተቋም ይልካል ህመሙ ከህክምና ተቋም አቅም በላይ ከሆነ የህክምና ተቋሙ ሐኪም ባዘዘው መሰረት ወደ ሌላ የህክምና ተቋም ይላካል፡፡ 

            በተጨማሪ ትራንስፖርት ወቺውን ድርጅቱ 100% ይከፍላል ሆኖም በአንድ ሰራተኛ የህጋዊ ፍቃድ ላይ እለ ቢታመም ወይ አደጋ ቢደርስበትና የመኖርያ አድራሻ መቀለ ከተማና አካባቢው ውጭ በመሆኑ ወደ ድርጅቱን ክሊኒክ መምጣት ካልቻለ በአካባቢ የሚገኝ የህክምና ተቋም ታክሞ ህጋዊ ደረሰኝ ሲቀርብ የቀረበውን ጠቅላላ ወጪ 100% ድርጅቱ ይከፍልለታል፡፡ የተሰጠ የህክምና ዕረፍት ፍቃድም ካለ ይያዝለታል፡፡ 

            1. አንድ ሰራተኛ ታሞ የክሊኒኩ ኃላፊ በክሊኒኩ ውስጥ ተኝቶም ታከም ሊያዝለት ተኝቶ ሊታከም ይችላል
            2. አንድ ሰራተና ከስራ ጋር ባልተያያዘ ሁኔታ በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ 377/96 በአንቀጽ 86 በተመለከተው መሰረት የህመም ፍቃድ ተጠቅሞ ብቁ ሁኖ በስራ ላይ ሊገኝ ካልቻለ መ/ቤቱ አገልግሎት ካሳውንና ህጋዊ ጥቅሙ ጠብቆ ሊያሰናብተው ይችላል፡፡ ሁኖም የአገልግሎት ዘመኑ የሚፈቅድለት ከሆነ በጥሮታ እንዲያገለግል ይደረጋል ነገር ግን ከኤች አይቪ ቫይረስ ጋር ለሚኖሩ ሰራተኞች አይመለከትም፡፡ 
            3. አንድ ሰራተኛ ሲታመምና ከአቅም በላይ በመሆኑ ወደ ከፍተኛ ተቋም ተልኮ ለህክምና ተቋሙ ከአቅም በላይ ሁነበት ወደ አዲስ አበባ ሄዶ እንዲታከም ከላከው ለታማሚው ሰራተና መ/ቤት ደብዳቤ ወይም የስልክ መልእክት ሲደርሳቸው የአዲስ አበባ ማስተባበርያ ፅ/ቤት አስፈላጊውን ትብብር ያደርጋል፡፡፡ 
            4. አንድ ሰራተና በስራ ላይ አደጋ ደርቦበት ወይም በስራ በተያያዘ ህመም ምክንያት ወደ አዲስ አበባ ሂዶ እንዲታከም ከሃኪም ሲወሰን ሆስፒታል እንዲተኛ ካልተደረገ በቀር በህብረት ስምምነት መሰረት በተመላላሽ ህክምና ላይ ለቆየበት እና በጉዞ ላይ ላሳለፈው ጊዜ ትራንስፖርትን አበል ይከፍለዋል፡፡ በሃኪም የተለየ ውሳኔ ካልተሰጠ በቀር ሰራተኛው ለህክምና ቀርቦ የዳግም ምርመራ ወይም ለውጤት ቀጠሮ ሲሰጠው ቀጠሮው ከ15ት ተከታታይ ቀናት በላይ ከሆነ ወደ መቐለ ተመልሶ በቀጠሮ ቀን የመመለስ ግዴታ አለበት፡፡ 
            5. የህክምና ውል የሚገባባቸው የህክምና ተቋማት የሚከተሉት ናቸው፡፡ 
            1. ዶክተር ማሪቆስ 
            2. መስከረም ክልኒክ 
            3. ቤዛ ክልኒክ 
            4. ስምረት ክልኒክ 
            5. አማኑኤል ሆስፒታል እና ሌሎች በመንግስት እውቅና ያላቸው የህክምና ተቋማት ይሆናሉ፡፡ 
            1. አንድ ሰራተኛ አስታማሚ ላይኖረው ለከባድ ህመም ላይ መሆኑ በባለሞያ ሲያረጋግጥ ከህክምና ክፍል አንድ ወይም ድርጅቱን ሰራተኛ ታማሚውን ወደ አስፈላጊው ቦታ ለማድረስ የሚጠቀውን የውል አበልና የትራንስፖርት ወጪ ይሸፍናል፡፡ 
            2. አንድ ሰራተና በአይኑ ላይ የደረሰበት ጉዳይ ህመም ከስራ ጋር የተያዘ መሆኑ በሀኪሞች ቦርድ ሲረጋገጥ ድርጅቱን ለሰራተኛው ታዘዘለትን መነ-ፅር ይገዛለታል፡፡ 
            3. አሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ሚኒስተር ወይም ቢሮ ኢንስፔክሽን አገልግሎት በተወሰነ ጊዜ የጤንነት ምርመራ እንዲደረግላቸው ተወሰነባቸው ስራ መደቦች ላይ የሚገኙ ሰራተኞች ሲኖሩ በድርጅቱን ወጪ የጤና ምርመራ ደረግላቸዋል፡፡ 
            4. ለከፍተና ህክምና ተቋም ውጭ በአንቀፅ ከ30.13.1 እስለ 30.13.5 በተጠቀሱ የህክምና ተቋማት ተልእኮ ከአቅም በላይ ብሎ ወደ ተሻለ የህክምና ተቃም የሚልካቸው ሰራተኛ ሲኖር በተላኩት ተቋም ህክምና እንዲታከሙ ተቆጥሮ ደረሰኝ ይወራረድላቸዋል፡፡ 

            አንቀጽ 32

            ከስራ ጋር ለተያያዘ ጉዳት የሚሰጥ የህክምና ክፍ

            1. አንድ ሰራተኛ በስራ ላይ እለ ለሚደርስበት አደጋ ወይም ጉዳት ወይም ከስራ ጋር በተያያዘ ሁኔታ ለሚደርሱና ህመም ሁሉ ድርጅቱን ሃላፊነት ይወስዳል፡፡ 
            2. ሰራተኛው ከመደበኛ ስራ ውች በሆነ ከስራ አለቃው ባለው ስልጣን ክልል መሰረት በሰጠው ትእዛዝ ድርጅቱን ስራ ለሚያከናውንበት ወቅት ለሚደርስበት አደጋ የተሟላ ህክምና ያገኛል በስራ ላይ እንደደረሰ አደጋ ይቆጠራል፡፡ 
            3. አንድ ሰራተኛ በስራ ላይ እንዳለ አደጋ ሲደርስበት ብቻ በሚመለከተው የህክምና ተቋም አጠቃላይ የመጨረሻ ህክምና መረጃ የህክምና ቦርድ ሲያቀርብ ድርጅቱ በገባው የመዳን ዋስትና መሰረት ባጭር ጊዜ ውስጥ ካሳ ክፍያውን እንዲፈፀምለት ያደርጋል፡፡ 
            4. በስራ ላይ ለደረሰው ጉዳት ወይም አደጋ ወይም ህመም የሚደረግ የካሳ ክፍያ መጠን በኢንሹራንስ ውል መሰረት ይሆናል፡፡ 
            5. በስራ ላይ በደረሰው አደጋ ምክንያት ሰራተኛው ህክምና ላይ ወይም በህመም ፍቃድ ላይ ያላለፋቸው ጊዜያት ድርጅቱን በገባው የኢንሹራንስ ውል መሰረት ሰራተኛው ደሞዝ ይከፈላል፡፡ 
            6. አንድ ሰራተኛ በስራ ላይ እያለ በሚያጋጥሙት አደጋ ምክንያት በስራ ላይ በሌለበት ጊዜ ለእድገት የመወዳደር መብት አይነፈገውም፡፡ 
            7. አንድ ሰራተኛ በስራ ምክንት በደረሰበት ጉዳትና ወይም አደጋ ተገቢው ህክምና ተደርጎለት ለስራው ብቁ አለመሆኑ በሀኪሞች ቦርድ ሲረጋገጥ በዚ የህብረት ስምምነትና በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 መሰረት ሚገባ ክፍ ተከፍሎት ከስራ ይሰናበታል፤፤ ሆኖም የአገልግሎት ዘመኑ የሚፈቅድለት ከሆነ በጥሮታ እንዲገለል ያደርጋል፡፡ 

              አንቀፅ 33

              በህመም ምክንያት የሚሰጥ ስራ

              1. ሰራተኛው በህመም ምክንያት በስራ ውል ከተመለከቱ ውጪ በቋሚነት የግል ስራ እንዲሰራ ሲደረግ ሚችለው ከድርጅቱ ጋር ግንኙነት ካለው በክልኒኩ ማስረጃ ሲያቀርብ ነው፡፡ 
              2. አንድ ሰራተና ቋሚ ቀላል ስራ አንድ ስራ በክልኒኩ ሲታዘዝ ወይም የህክምና ተቋም ማስረጃ ሲመጣ ድርጅቱን የሰራተኛውን መደብ የስራ ደረጃና ደመወዝ ሳይቀንስ የድርጅቱን አስተዳደር ኮሚቴ የተቻለውን ጥረት ሁሉ ያደርጋል ይህም ሆኖ ካልተቻለ በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 መሰረት ፈፀቀማል፡፡ ሆኖም የጥሮታ መብቱን ያስጠበቀ ሰራተኛ ከሆነ አሁን በስራ ላይ ባለውና በተሻሻለ የጥሮታ አዋጅ መሰረት የጡሮታ መብቱን አግኝቶ እንዲሰናበት ይደረጋል፡፡ 
              3. በክልኒኩ ወደ ነበረበት ስራ ቢመለስ ለጤንነቱ አስጊ አለመሆኑ ከታመነበት ሰረተኛ ወደ ቀድሞ ስራ ቦታው እንዲመለስ ይደረጋል፡፡ 

              አንቀጽ 34

              የኢንሹራንስ መድን

              1. ሰራተኛው በስራ ላይ ከስራ ጋር ተያያዘ ጉዳት ወይም ህመም ቢደርስበት ድርጅቱን አስተዳደር ከኢንሹራንስ ድርጅት ጋር በገባቸው ስምምነት መሰረት ክፍያ ይፈፅማል፡፡ 
              2. ለሰራተኛው ደህንነት ሲባል ድርጅቱ ከመድን ድርጅት ጋር የሚያደርገው የዕድገት ስምምነት አንድ ኮፒ ለሰራተኛው ማህበር በወቅቱ እንዲደርስ ያደርጋል፡፡ 
              3. አንድ ሰራተኛ የስራ ተግባሩ ፈ,ፅሞ ከወጣ በኋላ ወደ ቤቱ ሲመለስ ሁለት ሰዓት ወይም የስራ ተግባሩ ለመፈፀም ወደ ስራው ከመግባቱ በፊት ሁለት ሰዓት በስራ ላይ እንዳለ ይቆጠራል ይህም ድርጅቱን ስራ ጉዳይ ከቤታቸው ተጠርተው የሚመጥቱን ሰራተኞች ያጠቃልላል፡፡ 
              4. በዚህ አንቀፅ 33.3 መሰረት የመድህን ዋስትና የተገባለት ወይም ድርጅቱን ከክሊኒክ ማሰመዝገብና በቂ ማስረጃ ማቅረብ አለበት ጉዳት ደረሰበት ሰራተኛ ሪፖርት ለማድረግ ካልቻለ ቤተሰቡ ወይም የአደጋውን ሁኔታ ያየ ማነኛውም የድርጅቱን ሰራተኛ በ24 ሰዓት ውስ ለድርጅቱን ማሳወቅ አለበት ተወሰነ ጊዜ ልተመዘገበ ጉዳት ተቀባይነት የለውም፡፡ 
              5. በስራ ላይ እለ ጉዳት የደረሰበት ሰራተኛ የጉዳቱን ሁኔታ ዝርዝር ክፍል ኃላፊ 3 (ሶስት) ምስክሮችን አስመስክሮና ትክክለኛነቱን አረጋግጦ ከፈረመ በኋላ ለክሊኒኩ ተረኛ የጥናት ባለሞያ ያስረከበዋል፡፡ ተረኛ የህክምና ሰራተኛውም ፎርማሊቲውን አጠናቅቆ ለክሊኒኩ ኃላፊ ያቀርባል ይህን በካርዱ መመዝገብ አለበት፡፡ 
              6. ማንኛውም አደጋ እጅግ ቢዘገይ አደጋው በደረሰ በ24 ሰዓት ውስጥ ለድርጅቱ ሪፖርት ማድረግ አለበት፡፡ 

                    አንቀጽ 35

                    የዓመት ዕረፍት ፍቃድ

                    1. በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀፅ 76 እስከ 80 ባለው መሰረት ሲሆን ፍቃዱን በሚወስድበት ጊዜ የሰራበትንና የዕረፍት ቀን ጨምሮ በሰራበት ጊዜያት የሚገባውን ደሞዝ በቅድሚያ ማግነት አለበት ሆኖም ከ10 ቀን በታች የዓመት ፍቃድ ለሚወስዱ ሰራተኞች በቅድሚያ ደሞዛቸውን ለመክፈል ድርጅቱን አይገደድም፡፡ 
                    2. ማንኛውም የዓመት ዕረፍት ፍቃድ ላይተላለፍ ወይም ሳይከፋፈል በድርጅቱ የስራ ፕሮግራም መሰረት በየአመቱ ውስጥ ስራን በማጎዳ ሁኔታ ታይቶ ፍቃድ ይሰጣል፡፡ 
                    3. ዓመታዊ ዕረፍት ፍቃድ ሊከፋፈል ወይም ሊተላለፍ የሚችለው በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 79 መሰረት ይሆናል ሁኖም ካለ የዓመት ዕረፍት ፍቃድ 50% እንደ ችግሩ ሁኔታ ከአንድ ቀን ጀምሮ ሊሰጠው ይችላል ቀሪው ግን ላይከፈል ይሰጣል ይህንንም የማስፈፀም ስራ የስራ ኃላፊዎች ይሆናል፡፡ 
                    4. የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሰራተኛ የስራ ውል በሚቋረጥበት ጊዜ ድርጅቱ በዓመት ውስጥ ለሰራበት ጊዜ ተገምቶ ላልተጠቀመበት የዓመት ዕረፍት የሚገባውን የዕረፍት ክፍያ ይሰጣል፡፡ 
                    1. አንድ ሰራተኛ ተገቢውን የዓመት እረፍት ፍቃድ ወስዶ በእረፍት ላይእያለ ቢታመምና የሐኪም ፍቃድ ቢጠው ወይም ሴት ሰራተኛ በዓመት ዕረፍት ላይ እለች ብትወልድ በፍቃድ መጠን የዓመት እረፍት ይራዘማል ይህም የህመም ወይም የወሊድ ፍቃድ ተቀባይነት የሚመኖረው በድርጅቱን ክሊኒክ ወይም በህክምና ተቋም የተረጋገጠ ሲሆን በተጨማሪ አንዲት ሴት ሰራተኛ …. ብትወልድ በእርግዝና ጊዜ …. በክሊኒኩ በየ ጊዜው በወሰደችና በሰጠችው መረጃ መሰረት ይሆናል፡፡ 
                    2. አንድ ሰራተኛ ያለ ፍላጎትና የተወዘፈ የዓመት እረፍት ሳይኖረው በግዳጅ የኣመት ፍቃድ እንዲወጣ አይደረግም፡፡ 
                    3. የዓመት ዕረፍት በዓመት ውስጥ ሃያ (20) የስራ ቀናት አሉት፡፡ ዓመት በመጣ ቁጥር አንድ ቀን እየጨመረ ይሄዳል፡፡ 

                      አንቀጽ 36

                      የህመም ፍቃድ

                      1. በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጸ 85 መሰረት የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ማነኛውም ሰራተኛ ከስራ ጋር ግንኙነት የሌለው ህመም ከደረሰበት የህመም ፍቃድ ይሰጠዋል፡፡ 
                      2. የህመም ፍቃድም በአንድ ዓመት ውስጥ በተከታታይ ወይም በተሌየ ግዜዎች የህክምና ማስረጃ ካቀረበ በዚህ በታች በተመለከተ አካኋን ይፍፀማል፡፡ ሁኖም በአንድ ዓመት ውስጥ ከ6 ወር መብለጥ የለበትም አከፋፈሉም አንድ ሚከተለው ነው 
                      1. በሁለት ወር ጊዜ ደሞዝ የሚከፈልበት 
                      2. ሁለት ወር ጊዜ ግማሽ ደሞዝ 
                      3. ለሶስት ወር ግዜ ደሞዝ የማይከፈልበት ይሆናል ሆኖም ኤች አይ ቪ የሚኖሩ እና ራሳቸውን ለድርጅቱን ክሊኒክ በማስረጃ ያሳወቁ ሰራተኞችን አይመለከትም ከላይ 
                      1. የተመለከተው የህመም ፍቃድ ከማለቁ በፊት ስራ ዘመኑ ካለቀ የህመም ፍቃድም አብሮ ይፈፀማል፡፡ 
                      2. ማንኛውም የህመም ፍቃድ የድርጅቱ ክሊኒክ ሃኪም ወይም ነርስ ይሰጣል ከታከሙ የህክምና ተቋም የሚሰጡ ፍቃዶች ከክሊኒክ ባለ ሞያ ተልኮ ከሆነ ተቀባይነት አለው ሃኪሙ ወይም ነርሱ በሌለበት አንድ ቀን ህመም ፍቃድ በተረኛው ጤና ረዳት ሊሰጥ ይችላል፡፡ 
                      3. አንድ ሰራተኛ በታወቀ የህክምና ተቋም ውስጥ ታክሞ ሳይድን ቀርቶ በተሌዩ ባህል ህክምና በመታከም ቢፈልግ በቅድሚያ ድርጅቱን አስፈቅዶ በዓመት ፍቃድ ወይም ያለ ደሞዝ ፍቃድ ለአንድ ወር ተሰጥቶ ይታከም ይችላል፡፡ 

                      አንቀጽ 37

                      የወሊድ ፍቃድ

                      1. አንዲት ሴት ሰራተኛ ለህክምና በክትትል እነዲረዳ ማርገዝዋን ፅንሰ በያዘች እስከ አራት ወር ጊዜውስጥ ለድርጅቱን ክሊኒክ ማሳወቅና መስመዝገብ አለበት፡፡ 
                      2. ማነኛውም ነፍሰጡር የሆነች ሴት ሰራተና ለምርመራ ሃኪም በሚያዘው መሰረት ደሞዝ የሚከፈልበት ፍቃድ ይሰጣታል፡፡ 
                      3. ማነኛውም ነፍሰጡ ሴት ሰራተኛ ደሞዝ የሚከፈልበት የወሊድ ፍቃድ ይሰጣታል፡፡ ይህውም የሚሰጣት የወሊድ ፈቃድ ከመውለድዋ በፊት 30 ቀናት ከወለደች በኋላ 60 ቀናት ይሰጣታል አቆጣጠሩም በተከታታይ ይሆናል፡፡ 
                      4. አንዲት ነፍሰጡር ሰራተኛ የወሊድ ፍቃዱን ስትጀምር በፍቃድ ወቅት የሚኖራት ደሞዝ ይከፈላታል፡፡ 
                      5. ለነፍሰጡ ከምሽቱ አራት ሰዓት በኋላ ስራ መስጠትና ትርፍ ሰዓት ስራ ማሰራት የተከለከለ ነው፡፡ 
                      6. በድርጀቱን ክሊኒክ ውስጥ ወልዳ ወደ ቤት ለምትሄድ ሰራተኛ ድርጅቱን የአንቡላንስ አገልግሎት ይሰጣታል በመቐለና ኩሓ ከተማ ላይ ቤታቸው ላሉ ምጥ የማይባቸው ሴት ሰራተኞች ወደ ሆስፒታል የሚያደርሳቸው መኪና በስልክ ሲጠይቁ ድርጅን የትራንስፖርት አገለግሎት ይሰጣል፡፡ 
                      7. ነፍሠቱር የሆነች ሰራተኛ በእርግዝና ምክንያት የምትሰራው ስራ ለጊዜው እንዲቃለል ወይም እነዲለወጥ ሐኪም ሲዝ ለጤንነት ተስማሚ የሆነ ሌላ ቀላል ስራ ይሰጣታል፡፡ 
                      8. ያረገዘች የድርጅቱ ሰራተናወ ያስወረዳት እንደሆነ እንደማነኛውም ሕመም ደመወዝ ሚከፈልበት ፍቃድ ይሰጣታል፡፡ 
                      9. ያረገዘች ድርጅቱን ሰራተኛው ከ7 ወር በላይ የሆነ ፀንስ ውርጃ ሲያጋጥማት የ90 ቀን ተከታታይ ፍቃድ ይሰጣተል ከዚህ ውቺ ሐኪም የሚሰጣት ፍቀቃድ ተፈፃሚ ሆናል፡፡ 
                      10. በዚህ ሕብረት ስምምነት ተመለከቱትን መብቶች ለማግኘት የሚችሉ ድርጅቱን ሴት ሰራተኞች ሀሉ እንዳረገዙ ለድርጅቱን ክሊኒክ ያስመዘገቡ እንደሆኑ ብቻ ነው፡፡ 
                      11. ሰራተኛዋ ከእርግዝና ወቅት ከቀድሞ ወሊድ እረፍት ሌላ ከመውለድ በፊት ዕረፍት እንድታደርግ ሐኪም ካዘዘ በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 88 መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ 
                      12. ከላይ የተጠቀሱት አንቀጾች እንድተጠበቁ ሆነው ነፍሰጡር ሴቶችን በሚመለከት በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ 377/96 አንቀጽ 88 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ 

                        አንቀጽ 38

                        የጋበቻ ፈቃድ

                        1. ማንኛም ድርጅቱ ሰራተኛ ህጋዊ ጋብቻ ስርዓት ለመፈፀም እስከ (10) የስራ ቀናት ደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድ ይሰጠዋል ፍቃዱ የሚሰጠው ሰራተኛው ለድርጅቱ አገልግሎት በመስጠት ላይ ባለበት ጊዜ ለህጋዊ ጋብቻ ብቻ ይሆናል ሰራተናው የጋብቻ ፈቃደ ሲፈልግ ከ7 ሰባት ቀናት በፊት ለሰራተናው ማስተዳደርያ ክፍል በፅሁፍ ማቅረብ አለበት፡፡ 
                        2. ድርጅቱ ሰራተኛ የጋብቻ ስነ ስርዓት በሚፈፅምበት ወቅት ድርጅቱ ነዳጅ ችሎ ድርጅቱን ስራ በማይጎዳ መልኩ መኪና ይመድባል፡፡ በተጨማሪም ድርጅቱ ለጋብቻ አስፈላጊ ነው ብሎ መነባቸውን ግበአቶች ሊያቀርብ ይችላለ፡፡ 

                        አንቀጽ 39

                        የሐዘን ፍቃድ

                        1. ሰራተኛ ሐዘን ሲያጋጥመው በ377/96አዋጅ አንቀጽ 81ንኡስ 1 ለ መሰረት የሰባት (7) ስራ ቀን የሀዘን ፈቃድ ይሰጠዋል ከከተማ ክልል 100 ኪሜ በላይ ርቀት ለሚካሄድ የትረንስፖርት ጉዞ ፍቃድ 3 ቀን ስራ ቀን ተጨማሪ ፍቃድ ይሰጣል፡፡ 
                        2. በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀፅ 81 እንደተጠቀሰው ሆኖ ሰራተኛው ሀዘን ሲደርስበት በራሱ አመካኝነት ወይም በመልእክት በቅድም ለአስተዳደር ማሳወቅ አለበት፡፡ ከቤቱ ሬሳ ከወጣ የ7 ሰባት የስ ቀናት የሃዘን ፍቃ ይሰጣል አስክሬን ሲወጣ ወደ ቀብር ቦታ ለመጋጋዝ ትራንስፖርት በመስጠት አክስዮን ያ…..፡፡ 
                        3. በመቐለና ኩሓ ከተማ የድርጅቱን ሰራተኛ የሆነ ሰው ሲሞት የቀብሩ ስነ ስርዓት በዚ ከተማ የሚፈፀም ቢሆን ከና ከለሰራተኛ የተውጣው 70 ሰራተኞች ተመረጡ ስራን በማይጎዳ ሁኔታ ሆኖ በቀብሩ እንዲገኙ ደሞዝ ሚከፈልበት ይሰጣል፡ 

                          አንቀጽ 40

                          ነፃ ፍቃድ

                          1. ማነኛውም ሰራተኛ በድንገት የሚያጋጥመው ችግር ሁኔታ አሳማኝ ሆኖ በሰራተኛው አስተዳደር ሲረጋገጥ ደሞዝ የማይከፈልበት 30 ሰላሳ ቀናት ተከታታይ ስራ ቀናት ፍቃድ የማግነት መብት አለው ሁኖም በዓመት ከሁለት ጊዜ መብለት የለበትም፡፡ 


                          አንቀጽ 41

                          የሰራተኛ ማህበር ስራ የሚሰጥ ፍቃድ

                          1. የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበረ መሪዎች ፍቃድ መስጠት ሲስፈልግ በአዋጅ ቁ 377/96 አንቀጽ 82 መሰረት የስራ ክርክር ለማቅረብ የህብረት ስምምነት ለማደራደር በማህበር ስብሰባ የማግነት ወደ ሰሚናሮች እና በስልጠና ለማካፈል እንድችሉ ለሰራተኛ ማህበር መሪዎች ከክፍያ ጋር ፍቃድ ይሰጣቸዋል፡፡ 
                          2. የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር ሊቀመንበርና ፀሓፊ ዘወትር ማክሰኞና እሮብ ሙሉ ቀን በማህበር ቢሮ በመሆን የማህበርን ስራ እንዲከናወኑ፡፡ 
                          3. ሰራ አስፈፃሚ በሙሉ በሳምንት ቅዳሜ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ ስራ እንዲሰሩ ተፈቀዶላቸዋል፡፡ 
                          4. የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር ምክር ቤት አባላት በ (3) ሶስት ወር አንድ ስራ ቀን ስብሰባ እንድካሄድ ተፈቅዶላቸዋል ይህም ተፈፃሚ የሚሆነው ሰራተኛ በፅሁፍ ሲጠየቅ ይሆናል፡፡ 
                          5. ሕግ ደምብ መሰረት የምክር ቤት ስብሰባ ደምበኛ ከሆነ ከ (3) ሶስት ቀን በፊት አስቸኳይ ከሆነ ከ48 በፊት ሰራተኛ ማህበር በፅሁፍ ጥያቄ ሲያቀርብ ፍቃድ ሊሰጥ ይችላል፡፡ በመሰረታዊ ሰራተኛ ጠቅላላ አባሉ ስብሰባ ለማድረግ ሰራተኛ ሲጠይቅ በዓመት አንድ ጊዜ ተፈቅዶለታል፡፡ 

                          አንቀጽ 42

                          ልዩ ልዩ ተግባራትን ለመከናወን ለሰራተና ስለሚሰጥ ፍቃድ

                          1. ልየ ልዩ ተግባራትን ለመከናወን ለሰራተኛ የሚሰጥ ፍቃድን በሚመለከት በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ 377/96 አንቀጽ 73 መሰረት እና የህዝብ በዓላት መነምግስት ባወጣው እና በሚያወጣው ድንጋጌ መሰረት ይሆናል በዚህ  መሰረት ከዚህ የሚከተሉት ደሞዝ ሚከፈልባቸው የህዝብ በዓላት ቀናት ናቸው፡፡ 
                          2. ዋና ዋና ቢሄራዊ በዓላት እስከመልክቶ በማፃል ያሉ የስ ቀናትን ተተኪ ቀናትን በመስራት ለማካካስ በሚቻልበት ሁኔታ በመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር ጥቄ ሲቀርብ ድርጅቱን ሊተገበር ይችላል፡፡ 
                          1. መስከረም 1 ቀን የዘመኑ መለወጫ 
                          2. መስከረም 17 ቀን መስቀል በዓል 
                          3. ታህሳስ 29 ቀን የጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል 
                          4. የጥምቀት በዓል ጥሪ 11 ቀን 
                          5. የካቲት 23 ቀን የዓድዋ ድል መታሰብ 
                          6. ኢድሳልፍጥር (ሮሞዳን)
                          7. ሚያዝ 27 ቀን አርበኞች ድል መታሰብያ 
                          8. የስቅለት በዓል 
                          9. ትንሳዔ 
                          10. ሚያዝያ 23 ቀን መይደይ የሰራተኞች ቀን 
                          11. ዒድ አልአድሓ (ዐረፋ) 
                          12. ግንቦት 20 ቀን 
                          13. መውሊድ 

                          አንቀጸ 44

                          ከተሰጠ የሞያ መሻሻ ስልጠና

                          1. ድርጅቱን ሰራተኛ እውቀቱ አሻሽሎ ተመደበበት ስራ አማልቶ እንዲሰራ የሚያስችለውን አቅም በመገምባት በድርጅቱን እቅድና በሚያዋጣው ውስጥ የስልጠና አፈፃፀም መምርያ መሰር ሰራተኞች ለመሰልጠን ጥረት ያደርጋል፡፡ 
                          2. መንግስት እተከተለ ካለው የአቅም ግምባታ ፖሊሲ አንፃር ለትምህርት ድጋፍ ይሰጣል ሆኖም የስልጠናው ሂደት ድርጅቱን የሰለጠነ የሰው ሃይል ፍላጎት ጋር የተጣጣመ መሆን ይኖርበታል፡፡ 
                          3. በስልጠና የተካፈሉ ሰራተኞች ስልጠና ከተከታተኩ በኋላ ያገኙትን የምስክር የወረቀት በግል ማህደራቸው እነዲቀመጥ ይደረጋል፡፡ 


                          አንቀጽ 45

                          የትምሀርት ድጋፍ

                          1. የድርጅቱን ሰራተኞች በትምህርት ጊዜቸው እውቀታቸውን በትምህርት እንዲያሻሽሉ ያበራታታል፡፡ 
                          2. ከ10 ክፍል በላይ አጠናቅቀው ከሚሰሩት ሞያ ጋር ግንኙነት ያለው ትምህርት በትርፍ ግዜያቸው ለሚማሩ ሰራተኛ ድርጅቱ አቅሙን በፈቀደ መልኩ ድጋፍ ያደርጋል፡፡ 
                          3. የግል ትምህርታቸው ለሚከታተሉ ሰራተኞች በፈተና ወቅት በትምህርት ቤት ፈተና መርሃ ግብር መሰረት አድርገው የዓመት እረፍት ሞልቶ የፈተና ቀናት ፍቃድ ይሰጠዋል ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ድርጅቱ ሰራተኞች ሚያቀርቡበት ማስረጃ መሰረት ደሞዝ ሚከፈልበት የፈተና ፍቃድ ይሰጣል፡፡ 
                          4. የሰራተኛ በዓሉ በከፍተኛ የትምሀርት ተቋም እተማረ የትምሀርት ተቋም በሚያዋጣው የመስክ ልምምድ ፕሮግራም ለመሄድ የምረቃው የመጨረሻ ዓመት ብቻ 5 ቀን ፍቃ ከደሞዝ ጋር ይሰጠዋል የመስኩ ልምምዱ ከ5 ቀን በላይ ሲሆን ከአንድ ወር በፊት ቀድሚያ ማስታወቂያ በመስጠት ሰራተኛው የዓመት ፍቃዱ ሊጠቀም ይችላል፡፡ 

                          አንቀጽ 46

                          ማህበራዊ አገልግሎት

                          1. ሰራተኛው ከሞተ ድርጅቱን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የቀብር ስነ ስርዓት ወጪና አገልግሎት ይሰጣል፡፡ 
                          1. መቐለ ኩሓ ከተማ ለሚደረግ የቀብር ስነ ስርዓት አስክሬን ማጓጓዣ መኪና ዌም አምቡላንስ ይሰጣል፡፡ 
                          2. ቀብሩ መቐለና ኩሓ ከተማ ላይ ሲሆን ጉድገቋድ ማስቆፈሪያና ለቀብር ስርዓት ማስፈፀም ብር 2500.00 ሁለት ሺ አምስት መቶ ብር) ለሟች ቤተሰብ ድርጅቱን ሰጣል ከዚህ በተጨማሪ በአዋጅ ቁ 377/96 አንቀጽ 110/1 ፊደል ለ ላይ የተመለከተው ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ 
                          1. ለህክምና ወደ ህክምና ተቋም ተልኮ በህክምና ላይ እለ የሞተ ሰራተኛ ካለ ሬሳውን ወደ ተፈለገው ቦታ ለማጓጓዛ ድርጅቱን የትራንስፖርት አገልግሎት ይሰጣል፡፡ 
                          2. ድርጅቱን ሰራተኞች ከሞተና መቐለ ኩሓ የሚቀበር ሲሆን ድርጅቱን የሬሳ ሳጥንና 3 (ሶስት) ሜትር የከፈን ጨርቅ ይሰጣል፡፡ 
                          3. ሰራተኛው በተለያዩ አጋጣሚዎች በሌላ ቦታ እያለ ከሞተና ከተቀበረ ግን አሳጥንና ጨርቅ መግዣ ለቀብር ማስፈፀምያ ለጉድጋድ ማስቆፈርያ ድርጅቱ ብር 3000.00 (ሶስት ሺ ብር) ይሰጣል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 110/1 ፊደል ለ ላይ የተመለከተው ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ 
                          4. በድርጅቱን ስራ መክንያት ወይም ለህክምና ወደ ሌላ ክፍለ ሀገር ሄዶ ወይም እዚህ ሳለ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለይና ሬሳው ወደ ቤተሰቡ መሄድ ሲያስፈልግ የድርጅቱን የሟቹን ሬሳ ወደ ሚሄድበት አካባቢ ወይም ወደሚቀበርበት ቦታ ድረስ አንድ ከድርጅቱን አስተዳደር ሁለት ከሰራተኛ በድምሩ ሶስት ሰራተኞች ከነሹፌሩ በመኪና አድርሰው ይመለሳሉ፡፡ ለዚህም ድርጅቱን ውሎ አበል ይከፈላል ተሸከርካሪ ማቅረብ ካልተቻለ ወጪው ይሸፈናል፡፡ 
                          5. መቐለና ኩሓ ክልል ለሚፈፀም የቀብር ስነ ስርዓት ቁጥራቸው ከ70 ያልበለጠ ሳተኞች ከስራ ቦታ ወደ ቀብር ከቀብር ቦታ የሚያደርስ አንድ የትራንስፖርት መኪና ይሰጣል፡፡ 
                          6. አንድ ሰራተኛ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለይ አስክሬኑ ድርጅቱን ባለው የትራንስፖርት መገልጊያ አስክሬኑ የሚጓዝበት መንገድ ለመኪና አመቺ እስከሆነ ድረስ፣ የቀብር ስነ ስርዓት ወደሚፈፀምበት አካባቢ ለማድረስ ይተባበራል፡፡ ሰራተኛው የሚቹን አስክሬን ለመሸኝት አስፈላጊ ሆኖ ሰገኝ ከ70 ያልበለጡ ከድርጅቱ የተወጣጡ ሰራተኞች ሸኝተው ወደ ስራቸው ይመለሳሉ በዚህ ጉዳይ የሚመጡ ሰራተኞች ከወሳኝ ስራ ላይ የሚገኙ ሰራተኞች አይሆኑም፡፡ 



                            አንቀጽ 47

                            የመዝናኛ አገልግሎት

                            1. ድርጅቱ ለሰራተኛ አገልግሎት የሚሰጥ ካንቲን ያዘጋጃል፡፡ 
                            2. ድርጅቱ ለከንቲኑ እድሳት ያደርጋል ለዚህ ካንቲን አገልግሎት ኤሌክትሪክና ውኃ በነፃ ይሰጣል፡፡ 
                            3. የሰራተኛ ማህበሩ ለሰራተኛ አገልግሎት የተዘጋጀውን ካንቲን በውስጥ የሚገኙትን ንብረቶች ተረክቦ በኃላፊነት ያስተዳድራል ይህም ሰራተኛው በካንቲኑ እንዲገለገል ለተወሰነ ግዜ ብቻ ለሰራተኛው ክፍት እንዲሆን ያደርጋል ለዚህ አፈፃፅም የሰራተኛ ማህበሩ ከድርጅቱ ጋር በቅድሚያ በቅርበት በመነጋገር የከንቲን ኮሚቴውን በበላይ በመምራት ካንቲኑን በኮንትራት ከወሰደው ሰው ጋር ውል ይውላል ለውሳኔም ለዋና ስራ አስኪያጅ ያቀርባል የውሉን ኮፒ ለድርጅቱ ይሰጣል ውሉን በማስፈፀም ረገድ ሰራተኛ ማህበሩ ኃላፊነት ይወስዳል፡፡ 
                            4. ካንቲኑን የሚመራው በመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበሩ ስር ሆኖ አንድ ኮሚቴ የሚቋቋም ሲሆን፡፡ ለዚሁ ስራ ሆኖ አንድ ኮሚቴ ለሚንቀሳቀሱ የኮሚቴ አባሎች ድርጅቱ አንድ አስፈላጊነቱ ደመወዝ የሚከፈልበት ፍቃድ ይሰጣል፡፡ 
                            5. የካንቲን ውስጥ በሚሰጡ አገልግሎቶች የዋጋ ተመን ላይ የድርጅቱን አስተዳደር እና በጋራ ይወስናል፡፡ 
                            6. በድርጅቱን የሚገኘው የጤና ክሊኒክ የንፅህናና የጤና ሳኒቱሽን ቁጥጥር በጤና ባለሙያ ያደርጋል፡፡ 
                            7. ያለአገባብ ከተወሰነው የካንቲን የአገልግሎት መስ ሰዓት ውጭ ከስራ በመለየት በካንቲንና በአከባቢው የሚገኙ ሰራተኞች ላይ የድርጅቱን አስተዳደር እርምጃ ይወስዳል፤፤ 
                            8. የካንቲን የአገልግሎት ጊዜ እንደሚከተለው ይሆናል፤፤ 
                            1. የፈረቃ የምሳ ወይም አራት ዕረፍት ጊዜ 
                            2. ለመደበኛ የምሳ እረፍት ጊዜ 
                            3. ለኖርማል ፈረቃ የሻይ ጊዜካንቲን ከጣት 4፡00 እስከ 4፡ 15 ሰዓት ከሰዓት በኋለ ከ9፡00 እስከ 9፡15 የ,ሻይ ሰዓት ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መስተንግዶ ማድረግ አይችልም፡፡ 
                            1. ድርጅቱን በቅጥር ግቢ ውስት አቅ ሲፈቅድለት የመሰብሰብ አዳራሽ ያዘጋጃል፡፡ 
                            2. የካንቲን ኮሚቴ አወቃር እንደሚመለከተው ይሆናል፡፡ 

                            ሀ. የሰራተኛ ማህበር ሊቀመንበር….. ሰብሳቢ 

                            ለ. የሰው ሃይል አስተዳደር ……….. አባል 

                            ሐ. የክሊኒክ ኦፊሰር …………………. አባል 

                            መ. ጠቅላላ አገልግሎት ሓላፊ ……….. አባል 

                            ሠ. ከሰራተኞች አንድ ሰው ……………. አባል 

                            አንቀጽ 48

                            ለሰራተኛ ከሚሸጡ ተረፍ ምርት እና ፖኬንግ ማቴርያልስ ስለሚሰጥ ድርሻ

                            ድርጅቱን ከተረፈ ምርቶችና ከፓኪንግ ማቴርያሎች እንዲሁም አሮጌ ጎማና ፍርስራሾች ሽያጭ ላይ20% በሰራተኛ አማካይነት ለሰራተኛ ይሰጣል፡፡ 

                            ሀ. ፖኪንግ ማቴርያሎች የሚባሉ በርሚሎች ማዳበርያ ጆንያ ቦንዳና ሽቦ የቦንዳ መሳርያ ሽቦዎች የኬሚካል ጀሪካኖችና የማሸግያ ጣውላዎች፡፡ 

                            ለ. ፍርስራሽ የሚባሉ አገልግሎት የማይሰጡ የጣሪያና ግርግዳ ፍርስራሾች ዳግም አገልግሎት የማይሰጡ ዕቃዎች፡፡ 

                            ከነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ሽያጭ 20% ለሰራተኛው በየዓመት በዓሉ በደፍርጅቱን መሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር አማካይነት በጨረታ ሽጦ ለአባላቱ ይከፈላል፡ 

                            አንቀጽ 49

                            የብድር አገልግሎት

                            1. ድርጅቱ ለብድር አገልግሎት 300,000.00 (ሶስት መቶ ሺ) ዓመታዊ ፈንድ እንደባጀት አቅሙ ሲፈቅድ ይይዛል፡፡ 
                            2. በጤና ከአቅም በላይ የሆኑ እንዲሁም ሌሎች አሳማኝ ችግሮች ሲገጥመውና በብድር ኮሚቴ ሲረጋገጥና ሌላ ዕዳ ከሌለበት እስከ ሁለት ወር ደመወዝ ብድር በአንድ ዓመት ተከፍሎ የሚያልቅ ለሰራተኛው ይሰጣል፡፡ 
                            3. ለፍታሓዊነት ሲባል የብድሩ ዝርዝር አፈፃፀም በድርጅቱን የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበራዊ በጋራ የሚያወጡት መሰረት ይሆናል፡፡ 
                            4. ብድሩ ከድርጅቱ ከመሰረታዊ ሰራተና በተውጣጣ ኮሚቴ ይሰራል፡፡ 

                            አንቀጽ 50

                            ጡረታ

                            1. በህመም ሆነ በልዩ ልዩ ምክንየት በጡሮታ እንዲገለሉ ሲወሰን በወቅቱ በስራ ላየ ባለው በጡረታ አዋጅ መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ 

                            አንቀጽ 51

                            የትራንስፖርት አገልግሎት

                            1. ድርጅቱ ከድርጅቱ ቅጥር ግቢ ውጭ ለሚኖሩ ሰራተኞች ትራንስፖት አገልግሎት ይሰጣል 
                            2. ለሰራተኛው የሚሰጠው የትራንስፖርት አገልግሎት መስመር ከዚህ እንደሚከተለው ይሆናል፡፡ 
                            3. ከድርጅቱ ተነስቶ ከድርጅቱ ባጠኑት መሰረት በመቐለና ኩሓ ቦታዎች መሰረት ይካሄዳል፡፡ 

                              አንቀጽ 52

                              የፖስታ አገልግሎት

                              1. ለድርጅቱን ሰራተኞች የሚመጡ የተለያዩ ደብዳቤዎች ሌሎች ዕቃዎች ድርጅቱን አግባብ ባለው መልኩ ጥንቃቄ በማድረግ ለሰራተኛው እንዲታደግ ያደርጋል፡፡ 
                              2. ድርጅቱን ከፖስታ አገልግሎት ቢሮ ጋር በመነጋገር አንድ የፖስታ ሳጥን በድርጅቱን ግቢ ውስጥ እንዲኖር ጥረት ያደርጋል፡፡ 

                              አንቀጽ 53

                              ውክልና

                              በአስተዳደር መምር ይፈፀማል 

                              አንቀጽ 54

                              በቅድሚያ ደሞዝ ክፍያ

                              የድርጅቱ ቋሚ ሰራተኞች ወር በገባ በአሰረው ቀን ብቻ ቅድሚያ ክፍያ ሲጠየቁ የደሞዛቸው 1/3 የማይበልጥ በተመዘገበ ዝርዝር መሰረት ይሰጣቸዋል፡፡ ይህ ቅድሚያ ክፍያው የተከፈለበት ወር ደሞዙ ላይ …. ይደረጋል፡፡ 

                              አንቀጽ 55

                              የስነ ስርዓት ጉድለቶችና እርምጃዎች

                              1. ከቅጣት በፊት የሚሰዱ እርምጃዎች 
                              1. ማንኛውም ሰራተኛ ጥፋት መፈፀሙን የቅርብ አለቃው እንደተረዳ በአጥፊው ሰራተኛ ላይ ተገቢውን እርምጃውን ሲወሰድ የተፈፀመውን ጥፋት ዓይነት ዝርዝር ፎርም በመምርው ኋላፊ ከፀደቀ በኋላ በሚከተለው የመቅጥት ሃላፊነት ማለትም ሱፐርቫይዘር የቃል ማስጠንቀቂያ ይሰጣል ሴክሽን ሄድ የቃል ማስጠንቀቂያና የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ መምርያው ኃላፊ ስራ እገዳ የደመወዝ ቅጣት/ ይሰጣል አስተዳደር ኃላፊ በቀጥታ ከስራ የማገድ ስልጣን አለው እንዲሁም ዋና ስራ አስኪያጅ ከስራ የማሰናበት መብት አለው በዚህ መሰረት ተከናወነው የቅጣት ሂደት ወደ አስተዳደር ይላካል፡፡ 
                              2. አስተዳደሩ ጥፋተንነቱ ካረጋገጠ በኋላ ቅጣቱ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡ 
                              3. በዚህ ህብረት ስምምነት መሰረት የሚወስዱት ስነ ስርዓት እርምጃዎች በፍርድ ቤትና በሌላ ከሚወስዱ እርምጃዎች ጋር ምንም ግንኙነት የለውም፡፡ 
                              4. ጥፋት በተፈፀመበት ወቅት ድርጅቱን ባወጣው ስነ ስርዓት እርማጃ ቅፅ በ3 ኮፒ ተዘጋጅቶ ለሰራተኛ ማስተዳደር ተልኮ የስነ ስርዓት እርምጃ ከተወሰደ በኋላ ሁለት ኮፒ ወደ ክፍሉ ተመልሶ ይሄድና ከክፍሉ አማካይነት አንደናው ኮፒ ከነ ውሳኔው የስነ ስርዓት ለተወሰነበት ሰራተኛ እንዲሰጥ ይደረጋል በሰራተኛ ላይ ዲሲፕልን እርምጃ ሊወሰድ በግልባጭ መሰረታዊ እንዲያውቀው ይደረጋል፡፡  
                              5. ከዚህ ህብረት ስምምነት ጋር ተያያዘ ዲስፕሊን ቅጣት በሰንጠረጅ ላይ በተመለከተው መሰረት ስነ ስርዓት እርምጃ ይወስዳል እንጂ ባጠፋ ቁጥር እየተደመረበት አይደለም ከስራ የሚያግዱ ጥፋቶች 

                              ሀ. በድርጅቱን ቅጥር ግቢ ውስጥ አምባ ጓሮ የፈጠረ፡፡ 

                              ለ. ጥፋቱን ለመሸፈን ሰነዶችን ወይም ማስረጃዎችን ያጠፋ ወይም ድርጅቱን ኑና ሰራተኛውን ይጎዳል ወይም ጉዳት ላይ ይጥላል ተብሎ የታመነበት ከሆነ ጉዳዩ እስከሚጣራና ውሳኔ እ…. ድረስ እስከ አንድ ወር ከስራ ታግዶ ይቆያል ሆኖም ከጥፋቱ ነፃ ሁኖ ከተገኘ የታገደበት ደሞዝ ተከፍሎ ወደ ስራው ይመለሳል፡፡ 

                              ሐ. መስከር መንፈስ ተመርዞና በአደንዛዥ ዕፅ ተመርዞ በስራው ላይ ሲገኝ 

                              መ. በስራ ዝርዝር መግለጫ የተሰጠውን ትዕዛዝ ለመፈፀም ሲችል ሆን ተብሎ ትዕዛዝ ያላከበረ ያልፈፀመ ወይም በቀጥታም ሆነ በተዘዋሪ እምቢ አልቀበልም ያለ 

                              ሠ. ያልተፈቀደልን ድምፅ ያለው ወይም የሌለው የጦር መሳር በቅጥር ግቢ ውስጥ ይዞ የተገኘ ሰራተኛ፡፡ 

                              1. በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ 377/96 አንቀጽ 27 ላይ የተመለከተውእንድተጠበቀ ሆኖ ከዚህ የሚከተሉት ለደረሰው ጉዳት ተጠያቂ በመሆን ያላንዳች ማስጠንቀቅ ከስራ የሚያሰናብቱ ጥፋቶች ናቸው፡፡ 
                              1. ማንኛውም ዓይነት የድርጅቱ ንብረት የሰረቀ ወይም ያጭበረበረ፡፡ 
                              2. የመጀመሪያ የፅሁፍ ማስጠንቀቅ ለአንድ ወር ቆያል ለሁለተኛ ጊዜ የፅሁፍ መጠንቀቅያ ለሶስት ወር ይቆያል የመጨረሽያ ለስድስት ወር ይቆያል፡፡ 
                              3. ሆን ብሎ ሰነዶች ያጠፋ የለወጠ ወይም ለሌላ ሁለተኛ ሰው ይህንን ድርጊት እንዲፈፀም ያደረገ ወይም የሌላው ሰራተኛ ሰዓት መቆጣጠርያ የሞላ ወይም ሀሰት ሪፖርት ያቀረበ፡፡ 
                              4. ትክክለኛ ያልሆነ ማስረጃ በማቅረብ ስራ የገባ የተቀጠረ እድገት ለማግኘት የሞከረ ወይም ያገኘ፡፡ 
                              5. መጠጥ ጠጥቶ በስካር መንፈስ ድርጅቱን መኪና እያሽከረከረ ጉዳት ያደረሰ፡፡ 
                              6. የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቅያ ከተሰጠው በኃላ ሌላ ጥፋት የፈፀመ 
                              7. ያለበቂ ምክንያት ለአምስት (5) ተከታታይ ቀናት ከስራ የቀረ 
                              8. በድርጅቱን ቅጥር ግቢ ዝሙት ሲፈፅም የተገኘ 
                              9. ሐሰት መሆኑን እያወቀ ሊያገኘው የማይገባው ጥቅም ለማግነት ወይም ሌሎ እንዲያገኙ ለማድረግ የተሰጠውን ፍቃድ የሰረዘ ወይም ከተፈቀደለት በላይ የጨመረ ወይም ሁለተኛ ሰነድ አደጋው ሪፖርት ያቀረበ ፕሮዳክሽን (ምርት) አውቆ አሳስቶ የመዘገበ የምርት መጠን መቆጣጠርያ መሳሪያዎች ለጥቅሙ ሌላ ሆነ ብሎ በላሸ የድርጅቱን መዛግብት እንዲቃወስ ያደረገ፡፡ 
                              10. ድርጅቱን ቅጥር ግቢ ሲጋራ በተከለከለበት ቦታ ሲያጨስ እንዲሁም እሳት ወይም ኤሌክትሪክ ሲያቀጣጥል የተገኘ፡፡ 
                              11. ሐሰት ወሬ በመንዛት ምርት እንዲጋደል ወይም በሰራተኛ መካከል አለመግባባት ፈጠረና እንዲፈጠር ያደረገ ለዚሁም የግባር ተባባሪ ሆኖ የተገኘና ህገ ወጥ በሆነ መንገድ ስራ ትቶ በመሰብሰብ አድማና ስራ በማወክ ከህገ ወጥ ተግባር ላይ ተገኘ 
                              12. በድርጅቱን ቅጥር ግቢ ውስጥ ሕገ ወጥ ጽሁፎችን የጻፈ ፓስተሮች የለጠፈ ወይም ያለ ድርጅቱ አስተዳደር ያለ ፍቃድ ማስታወቂያ ሰሌዳ የተጠቀመ እንዲሁም ከማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ማስታወቅያዎች ያለፍቃድ የቀደደና የነቀለ ሰራተኛ 
                              13. የተጣለበት ኃላፊነት በመዘንጋት ጉቦ ወይም መደሌ የሰጠ ወይም የተቀበ እንዲሰጥ ዌም እንዲቀበል ይመቻቻል ወይም ያደረገ፡፡ 
                              14. በድርጅቱን ቅጥር ግቢ ውስጥ የተደባደበና ጥፋተኛ ሆኖ የተገኘ 
                              15. በስካር መንፈስ ተመርዞና በአደንዛዥ ዕፅ ተመርዞ ስራ ላይ ተገኝቶ ስራንና ሰራተኛን በሚያውክ ተግባር ላይ ሲገን ይህም በክፍል ኃላፊው ሲረጋገጥ 
                              16. የአሰራርና ሰራተና ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 136 ቁጥር 5 ላይ የተመለከተው እንድተጠበቀ ሆኖ ከዚህ ውቺ ግን በአፈፃፀሙ የአሰሪና ሰራተና ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 160 ቁጥር 3 ላይ የተመለከተውን ድንጋጌ የጣሰ የዚህ እርምጃ አፈፃፀም ከዚህ በተመለከተውን መሰረት ይፈፅማል 
                              17. የስነ ስርዓት እርምጃ አወሳሰድ በሰንጠረዥ ላይ ተገልፃል፡፡ 
                              18. የቅጣት ማንሻ ጊዜና የቅጣት ገንዘብ አጠቃቀም በህብረት ስምምነቱ በተጠቀሰው መሰረት ይፈፀማል፡፡ 
                              19. በዚህ ህብረት ስምምነት መሰረት አንድ ሰራተና አጥፍቶ ከተቀጣ ወይም እርምጃ ከተወሰደበት በሶስት ወር ውስጥ ሌላ ጥፋት ካላጠፋ ደም ብሎ የተወሰደበት እርምጃ እንደተሰረዘ ይቆጠራል ሆኖም የገንዘብ ቅጣት የተወሰደበት ሰራተና ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም፡፡ 
                              20. የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ዌም አስተዳደር ኃላፊ ወይም አስተዳደር ኃላፊ ወይም በግልፀ የተወከለው ባለስልጣን አጥጋቢና በቂ የሆነ ምክንያት መሆኑን በትክክል ከተረዳ አንድ ሰራተኛ ላይ የተወሰደውን የስነ ስርዓት እርምጃ ለማሻሻል ወይም ለመሰረዝ ይቻላል፡፡ 

                              አንቀፅ 56

                              የቅሬታ አቀራረብ ስነ ስርዓት

                              1. የቅሬታ አቀራረብ ስነ ስርዓት 
                              1. አንድ ሰራተኛ ከስራ ጋር በተያያዘ ጉዳይ በተወሰደበት የስነ ስርት እርምጃ ቅሬታ ሲሰማው ውሳኔ ከተሰጠበት ስራ ቀን አንስቶ በ 2( ሁለት) የስራ ቀን ውስጥ ለክፍል ኃላፊ ቅሬታውን ያቀርባል ኃላፊውም በሶስት የስራ ቀን ውስጥ ምላሽ ይሰጣል፡፡ 
                              2. በዋና ክፍል ኃላፊው ምላሽ ቅሬታው ካልተፈታ በሚሰራበት መምርያ ኃላፊ ቅሬታው ካልተፈታ ለሚሰራበት መምርያው ኃላፊው ከሚመለከታቸው ጋር በመነጋገር በሁለት የስራ ቀን ውስጥ ምላሽ ይሰጣል፡፡ 
                              3. በመምርያው ኃላፊ ምላሽ ቅሬታው ካልተፈታ ሰራተኛው ሬታው ቀጥታ ለአስተዳደር መምርያ ያቀርባል አስተዳደር መምርያው ጉደፋዩ አይቶ በሶስት (3) የሰራ ቀናት ውስጥ መልስ ይሰጣል፡፡ 
                              4. በአስተዳደር መምርያ ምላሽ ቅሬታ ካልተፈታ ሰራተኛው ቅሬታውን ለዋና ስራ አስኪያጅ ሊያቀርብ ይችላል የዋና ስራ አስኪያጅ ቅሬታውን መርምሮ በ5 (አምስት) የስራ ቀናት ውስጥ መልስ ይሰጣል የዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔም ይሆናል፡፡ 
                              5. ሰራተኛው ወይም የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ በሰጠው ውሳኔ ያልረካ እንደሆነ በአዋጅ ቁጥር 377/96 መሰረት መብቱ ለሚፈቅደው ፍርድ ቤት የማቀረረብ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 
                              6. ቅሬታ ያለው ሰራተኛ የቅሬታ ማቅረብይ ቅጽ ከሰራተኛ ማስተዳደሪያ ወይም ከክፈል በመወሰድ በአንድ ኮፒ ሞልቶ ያቀርባል፡፡ 

                              አንቀጽ 57

                              የህብረት ስምምነት ስለማሳተም

                              የድርጅቱን ሰራተኛ ይህንን ህብረት ስምምነት በትክክል አንብቦ እንዲረዳና ግንዛቤ እንዲኖረው ለያንዳንዱ ሰራተኛ አንዳንድ ኮፒ በኪሱ በሚያዝ መጠን በማሳተም በአማካይነት ይሰጣል፡፡ 

                              አንቀጽ 58

                              የማህበር መዋጮ

                              ማንኛውም ሰራተና የአባል ለመሆን ሊመዘገብና የአባልነት መዋቾ ከደሞወዙ ተቆራጭ እንዲሆን ሰራተኛው በጽሁፍ ሲጠይቅ የድርጅቱን አስተዳደር በቀረበለት ጥያቄ መሰረት ገንዘብ ከሰራተኛው ደሞዝ ላይ እንዲቆረጥ ያደርጋል ሰራተኛው ከአባልነት መውጣት ቢፈልግ ጥያቄውን ለሰራተና በማቅረብ ከዚያ በኩል እንዲፈፀም ያደርጋል፡፡ 




                              አንቀጽ 59

                              ኤች አይቪ ኤድስ በመከላከልና ታማሚዎችን በመንከባከብ ረገድ በጋራ ይሰራሉ

                              1. በየድርጅቱን መሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር በጋራ በመሆን ኤች አይቪ ኤድስ ለመከላከልና ታማሚዎችን በመንከባከብ ረገድ በጋራ ይሰራሉ፡፡ 
                              2. የመከላከልና የእንክብካቤ ተግባራት በቅርብ ሁኖ የሚሰራ የፀረ ኤድስ ክበብ በሁለቱ አካላት ይቃቆማል፡፡ 
                              3. ለክበቡ የሚፈልገው ፅ/ቤት ሌሎች የማቴሪያል ድጋፎች በየድርጅቱን ይቀርባሉ 
                              4. ክበቡ በሚያወጣው የውስጥ መተዳደርያ ደንብ መሰረት ስራውን ያከናውናል፡፡ 
                              5. በድርጅቱ ከቫደረሱ ጋር ለሚኖሩና ራሳቸው ለየድርጅቱ ላሳወቁ ሰራተኞች ድርጅቱ ለአልሚ ምግብና ለመሳሰሉት በአጠቃላይ በየወሩ ለአንድ ከቫይረሱ ጋር ለሚኖር የ300 (ሶስት መቶ ብር) ድጋፍ ያደርጋል፡፡ 

                                አንቀጽ 60

                                ስፖርት

                                1. ሰራተኛው በስፖት አካሉንና አእምሮው ለማጎልበትና ጤነኛ አምራች ዜጋ ለመሆን እንዲችል የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበርና ድርጅቱ ጋራ በመሆን የስፖርት እንቅስቃሴን ያደረጃል፡፡ 
                                2. የመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበርና የድርጅቱ የስፖርት ክለብን በባለቤትነት ይመራሉ ልዩ ልዩ የገቢ ምንጮችን በማፈላለግ የክለቡ የገንዘብ አቅም እንዲጎለብት ያደርጋሉ፡፡ 
                                3. የድርጅቱን ለስፖርት የሚመደበውን ወጪ በባለቤትነት ይቆጠራል፡፡ 
                                4. ስፖርት በአገር አቀፍ ደረጃ በሰራተኞ መካከል በሚደረግ ውድድር ተሳታፊ እንዲሆንና ድርጅቱ በማስተዋወቅ ረገድ ሚና እንዲኖረው ጥረት ያደርጋል፡፡ 



                                አንቀጽ 61

                                ስለ ሕጎች ውጤት

                                ይህ የህብረት ስምምነት ተመዝግቦ ወጪ ሆኖ ስራ ላይ በሚውልበት ጊዜ የመንግስት መምርያ ወይም ፖሊሲ የሚሰጥ ወይም ህግን የሚቃረን አንቀፅ ከተገኘ የሚቃረነው የህብረት ስምምነት አንቀጽ ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡ 

                                አንቀፅ 62

                                ስለ ህጎች ተፈፃሚነት

                                በዚህ ህብረት ስምምነት ባልተካተቱና አሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 እና የማሻሻያ አዋጅ 494/98 እና ሎቾችም መንግስት ያወጣቸውንና የሚያወጣቸውን አዋጆች የዚህ ህብረት ስምምነት አካል በመሆን ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ 

                                አንቀጽ 63

                                የህብረት ስምምነት በስራ ላይ ስለመዋል

                                ይህ ህብረት ስምምነት በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 133 እና 3 መሰረት ከተፈረመበት ቀን አንስቶ እስከ ውሉ ፍፃሜ ድረስ በስምምነቱ ውስጥ የተጠቀሱትን ሁሉ ድርጅቱን እና በስ ላይ ለማወል ተሰማምተናል፡፡ 

                                አንቀጽ 64

                                የህብረት ስምምነቱ ፀንቶ ስለሚቆይበት ጊዜ

                                ይህ ህብረት ስምምነት ሌላ መመሪያ ከመንግስትካልተሰጠ በስተቀር ለ 3 (ሶስት) ዓመት ፀንቶ ይቆያል ሆኖም አሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ 377/96 አንቀጽ 123 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ 




                                አንቀፅ 66

                                ወደፊት ስለ ሚወጡ ሕጎች ወይም ስምምነቶች

                                1. በዚህ ህብረትስምምነት ውስጥ ያልተካተቱ ወይም ሊሻሻሉ የሚገባቸው አንቀጾች ቢኖሩ ድርጅቱን የሰራተኛ ማህበሩ በሚያደርጉት ስምምነት ህብር ስምምነቱ እንዲካተቱ ወይም እንዲሻሻል ያደርጋል፡፡  

                                ይህም በሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳ ፀ/ቤት ከተመዘገቡ በኃላ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ 

                                1. በአዋጅ ቁጥር 377/96 እንደተመለከተው ወደፊት በሚወጡ ሕጎች ደምቦችና መማርያዎች በሰራተኛው የተሻለ ጥቅም የሚሰጡ ሆኖው ከተገኙ በስራ ላይ ለማዋል ይህ ህብረት ስምምነት አያግድም፡፡ 

                                አንቀጽ 67

                                የስምምነቱ ዘመንና ስምምነቱን በማደስ

                                1. ይህ ህብረት ስምምነት በሶስተናና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስተር መስራቤት (ኤጀንሲ) ፀድቆ ከተመዘገቡት ወር ከመጀመርያው ቀን ማለተም ከአንስቶ ለ3 ሶስት ዓመታት የፀና ይሆናል፡፡ 
                                2. ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን ዘመን ከማለቁ ከሶስት ወር አስቀድሞ አዲስ ድርድር ያለበው ወገን በፅሁፍ ማሳወቅ አለበት፡፡ 
                                3. ህብረት ስምምነቱ ተጠናቅቆ ከተፈረመ በኋላ ድርጅቱ በራሱ ወጪ አሳትሞ ጉዳዩ ለሚመለከተው መ/ቤቱ ለሰራተኛ ማህበርና ለያንዳንዱ ሰራተኛ ይሰጣል፡፡ 

                                አንቀጽ 68

                                ድርጅቱ በኦዲተሮች ኦዲት ከተደረገ በኋላ ኦዲተሮች በሚያቀርቡት ሪፖርት መሰረት የሚገኘው የተጣራ ትርፍ ለጠቅላላ ሰራተና 40% ከትርፍ ይሰጠዋል፡፡ 



                                ተ/ቁ

                                የሰራ መደብ 

                                የስራ የደንብ ልብስና አደጋ መከላከያ ዝርዝር 

                                በስንት ጊዜ 

                                ለ. ጋርመንት ሰራተኞች


                                ለጋርመንት ፕሮዳክሽን ሃላፊዎች 

                                • ነጭአቨርኮት 
                                • በ6 ወር 1 ጊዜ

                                ለአጠቅላላ ኦፕሬተሮች 

                                • ቲሸርት የተለያዩ ከለሮች እንደየክፍሉ 
                                • በ4 ወር 1 ጊዜ

                                ለካቲንግ ባንድ ናይዝና ሃንድከተር ሰራተኞች 

                                • ቲሸርት
                                • ከብረት የተሰራ የእጅ ጓንት 
                                • 4 ወር 1 ጊዜ 
                                • በ6 ወር 1 ጊዜ

                                ለጋርመንት ሰራተኞች በሙሉ 

                                • የአፍንጫ መከላከያ 
                                • በ1 ወር 1ጊዜ 

                                ለፕሪንቲንግ ሰራተኞች 

                                • የአፍንጫ የኬሚካል መከላከያ መነፅር 
                                • ካኪ ቱታ 
                                • የቆዳ ጫማ
                                • በ6 ወር 1 ጊዜ
                                • በ6 ወር 1 ጊዜ
                                • በ6 ወር 1 ጊዜ
                                • በ6 ወር 1 ጊዜ

                                ወተት የሚያስፈልጋቸው ሰራተኞች ጋርመንት ቴክስታይል

                                ወተት የሚያስፈልጋቸው ቦታዎች በጥልቀት ተጠንቅቆ እንዲሰጥ ይደረጋል

                                ለፕላኒንግ ክፍል 


                                 


                                1

                                ለፕላኒንግ ክፍል 

                                ነጭ ጋዋን (ኦቨርኮት) 

                                በ6 ወር 1 ጊዜ





                                በጋርመንትና ቴክስታይል ላሉ ሁሉም የጥገና ክፍል ሰራተኞች 


                                ለቴክኒክ ክፍል ሰራተኞች 

                                • ሳሙና 250 ግራም 
                                • ከቆዳና ብረት የተሰራ ጫማ 
                                • ከቆዳ የተሰራ የእሳት መከላከያ ጫማ
                                • ከካኪ የተሰራ የስራ ልብስ ቱታ (ኦቨር ኮት 
                                • ሱሪና ጃኬት ከአየር የሚከላከል (ለአየር ማመቻቻ ብቻ) 
                                • የንፋስ መከላከያ የጆሮና የዓይን ጎማል ለሚመለከተው 
                                • ከቆዳ የተሰራ ጓንት 
                                • የጨርቅ ቆብ 
                                • የብናኝ መከላከያ ማስክ 
                                • ከቆዳ ቡትስ ጫማ ለሚመለከተው 
                                • የአይን ማስክ/ ነግል 
                                • በእሳት አደጋ ተከላካ የሚሆን ሙሉ ትጥቅና ልብስ 
                                • በእሳት የማይ

                                በ1 ወር 1

                                በ6 ወር 1

                                ባለቀበት 



                                በ5 ወር 1 

                                በ6 ወር 1

                                በ6 ወር 1

                                በ6 ወር 1

                                በ6 ወር 1

                                በ3 ወር 1

                                በ5 ወር 1

                                በ5 ወር 1

                                ባለቀበት 

                                በጋርመንትና ቴክስታይል ከሱፐርቫይዘር በላይ ላሉ የምርት ክፍል ሰራተኞች 


                                ከሱፐርቫይዘር በላይ ላሉ የምርት ክፍል ሰራተኞች

                                • ከኬሚካል የሚከላከል ጫማ (ለዳንግ ብቻ) 




                                • ሳሙና 250 ግራም (ለዳይንግ ብቻ) 
                                • ከካኪ የተሰራ ኦቨር ኮት 
                                • የግልን መነፅር (ለዳንግ ብቻ) 

                                በ6 ወር 1

                                በ6 ወር 1

                                በጋርመንት ቀ……

                                1

                                ለፈቅል የምርት ወንድና ሴት ሰራተኞች 

                                • ከካኪ የተሰራ ልብስ 
                                • ከ..የተሰራ …. 


                                2

                                ለኒቲንግ ወንድናሴት ሰራተኞች 

                                • ከካኪ የተሰራ ሱሪና ኮት 
                                • የብናኝ መከላከያ ማስክ 
                                • የድምፅ መከላከያ 
                                • የዓይን መከላከያ ለሚመለከተው 
                                • ከጨርቅ ተሰራ ቆብ 

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                2

                                ዳይንግና ፊኒሺንግ ክፍል ወንድና ሴት ሰራተኞች 

                                • የአፍንጫ ኬሚካል መከላከያ ለሚመለከተው 
                                • ከኬሚካል ሚከላከል ጫማ 
                                • ሳሙና ባለ 250 ግራም ለሚመለከተው 
                                • ነጭ ኦቨር ኮት ለሚመለከተው 
                                • የዓይን መነፀር ለሚመለከተው 
                                • ከካኪ የተሰራ ሱሪና ኮት 
                                • እጅ ኬሚካል መከላከያ ዕንት 
                                • ፕላስቲክ አፕሮን 

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ1 ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ3 ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                3

                                ለጋርመንት ሰራተኞች 

                                • የአፍንጫ መከላከያ ለሚመለከተው 
                                • ነጭ ኦቨር ኮት ለሚመለከተው 
                                • የዓይን መነፀር ለሚመለከተው 
                                • ሱሪና ኮት 
                                • ከጨርቅ የተሰራ ቆብ 
                                • ተሸቦ የተሰራ እጅ እት ለሚለከተው 
                                • እጅ ኬሚካል መከላከያ ዐንት የሚመለከት 

                                በ1ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ6 ወር 1ጊዜ

                                በ3 ወር 1ጊዜ


                                ለስነ ስርዓት እርምጃ አወሳሰድ ሠንጠረዥ 

                                በታች ለቀረቡት የስነ ስርዓት እርምጃ አወሳሰድ ቅጣት የሚቆይበት ገዜ ገደብ እንደሚከተው ይሆናል 

                                1ኛ ደረጃ ቅጣት የሚቆይበት ጊዜ ለ1 ወር ብቻ 

                                2ኛ ደረጃ ቅጣት የሚቆይበረት ጊዜ ለ 2 ወር ብቻ

                                3ኛ ደረጃ ቅጣት የሚቆይበረት ጊዜ ለ 3 ወር ብቻ

                                4ኛ ደረጃ ቅጣት የሚቆይበረት ጊዜ ለ 6 ወር ብቻ



                                ተ/ቁ 

                                የጥፋት ዓይነት 

                                1ኛ ደረጃ ቅጣት 

                                2ኛ ደረጃ ቅጣት

                                3ኛ ደረጃ ቅጣት

                                4ኛ ደረጃ ቅጣት

                                5ኛ ደረጃ ቅጣት

                                1

                                ያለበቂ ምክንያት 5- 30 ደቂቃ ዘግይቶ የደረሰ ዌም አስቀደሞ ከስራ የወጣ 

                                የቃል ማስጠንቀቅያ 

                                የ1 ቀን ደመወዝ 

                                የ2 ቀን ደመወዝ

                                የ3 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት 

                                2

                                ከ 30 ደቂቃ እከ ግማሽ ቀን ያለበቂ ምክንያት የመግቢ ሰዓት ቀድሞ የወጣ ያልተሰራበት ሰዓት ደመወዝ ተመላሽ ይሆናል 

                                የ1/2 ቀን ደመወዝ ና የፅኁፍ ማስጠንቀቂያ 

                                የ1 ቀን ደመወዝ 

                                የ2 ቀን ደመወዝ

                                የ3 ቀን ደመወዝና የጽሁፍ  የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ 

                                ስንብት

                                ያለበቂ ምክንያት ከግማሽ ቀን እስከ አንድ ቀን ከሰራ የቀረ ያልተሰራበት ቀን ደመወዝ የተመላሽ ይሆናል

                                1 ቀን ደመወዝ ና የፅኁፍ ማስጠንቀቂያ

                                የ3/2 ቀን የደመወዝና የጽሁፍ  ማስጠንቀቂ 

                                የ2 ቀን ደመወዝና የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ 

                                የ2ቀን ደመወዝና የጽሁፍ  የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት 

                                4

                                ያለበቂ ምክንያት 2 ቀን ያለፈቃድ የቀሪ ያልተሰፈበት ቀን3 ደመወዝ ተመላሽ ሁኖ 

                                የ2 ቀን ደመወዝና የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ 

                                የ2 ቀን የደመወዝና የጽሁፍ  ማስጠንቀቂ

                                የ3 ቀን የደመወዝና የጽሁፍ  ማስጠንቀቂ

                                የ4 ቀን የደመወዝና የመጨረሻ  ማስጠንቀቂ

                                ስንብት

                                5

                                ያለ በቂ ምክንያት 3 ቀን ያለ ፈቃድ የቀረ ያልተሰራበት ቀን ደመወዝ ተመላሽ ሆኖ፣ 

                                የ2 ቀን ደመወዝና የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ

                                የ3 ቀን ደመወዝና የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ

                                የ4 ቀን የደመወዝና የጽሁፍ  ማስጠንቀቂ

                                የ5 ቀን የደመወዝና የመጨረሻ  ማስጠንቀቂ

                                ስንብት

                                6

                                ያለ በቂ ምክንያት 4 ቀን ያለ ፈቃድ የቀረ ያልተሰራበት ቀን ደመወዝ ተመላሽ ሆኖ፣

                                የ5 ቀን ደመወዝና የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ

                                የ7 ቀን የደመወዝና የጽሁፍ  ማስጠንቀቂ

                                የ15 ቀን የደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ  ማስጠንቀቂ


                                ስንብት

                                7

                                ያለ በቂ ምክንያት 5 ቀን ያለ ፈቃድ የቀረ ያልተሰራበት ቀን ደመወዝ ተመላሽ ሆኖ፣ ደመወዝ ተመላሽ ሆኖ፣ 

                                ስንብት 





                                8

                                ያለፈቃድ ወይ ያለበቂ ምክንያት የስራ ቦታውን ተቶ የሄደ /የጠፋ/ እና ሰራተኛው ከስራ ቦታ ጠፍቶ ሲሄድ ያልተቆጣጠረ የቅርብ ኃላፊ

                                የ 1 ቀን ደመወዝና የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ 

                                የ 2 ቀን ደመወዝና የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ 

                                የ 3 ቀን ደመወዝና የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት 


                                9

                                ከግቢ ውስጥ የስራ ቦታውን ጥሎ ከፋብሪካው ግቢ የጠፋ በመረጃ ሲረጋገጥ 

                                የ 3 ቀን ደመወዝና የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                የ5 ቀን የደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ  ማስጠንቀቂ

                                ስንብት



                                10

                                በማንኛውም የፋብሪካው ንብረት ላይ ባለመጠንቅ በቸልተኝነት ጉዳት ያደረሰ ሆኖም ሊጠገን የሚችል ጉዳት መሆኑ ከተረጋገጠ 

                                የ5 ቀን የደሞዝ ቅጣትና የጽኁፍ ማስጠንቀቂያ 

                                የ 2 ቀን የደሞዝ ቅጣትና የጽኁፍ ማስጠንቀቂያ 

                                የ110 ቀን የደሞዝ ቅጣትና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስንቀቂያ 

                                ስንብት 


                                11

                                በማንኛውም የፋብሪካ ንብረት ላይ ባለመጠንቀቅ ወይም ሰቸልተኝነት ሊጠገን የማይችል ጉዳት ያደረሰ መሆኑ በዲሲፖሊን ኮሚቴው ከተረጋገጠ 

                                ስንብት





                                12

                                በሳምንት ዕረፍት፣ በሕዝብ በዓላትና እንዲሰራ ተነግሮት ተስምቶ መቅረት ወይም የት/ሰዓት ስራ አስፈላ ሀጆኖ በፋብሪካው ሊታዘዝ ፈቃደኝነቱን ከገለጸ በኋላ የለበቂ ምክንያት የቀረ 

                                የ1 ቀን ደመወዝ 

                                የ 2 ቀን ደመወዝ

                                የ3 ቀን ደወዝና የመጨረሻ የጽኁፍ ማስጠንቀቂያ 

                                ስብንት 


                                13

                                በሥራ ላይ ሆኖ ለበላዮች /ለበታቾቹ/ ስነ ስርዓት ገቶደለው ጠባይ የሚያማይት የሚሳደብ 

                                የ2 ቀን ደመወዝ

                                የ3 ቀን ደመወዝ 

                                የ4 ቀን ደመወዝ 

                                የ5 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ 

                                ስንብት 

                                14

                                በፋብሪካው አጥሮ ዘሎ የመግባትና መውጣት

                                የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ 

                                ስንብት 




                                15

                                በፋብሪካው አጥር የግል የሆነን ዕቃ መቀባበል 

                                የ4 ቀን ደመወዝና የጽሁፍ ማስንቀቂያ 


                                የ5 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት


                                16

                                በተሰጠው ስራ ላይ ስህተት ወይም ጥፋት ሊያደርስ የሚችል መሆኑን አውቆ ለተቆጣጣሪው አለማሳወቅ

                                የ1 ቀን ደመወዝ 

                                የ2 ቀን ደመወዝ

                                የ5 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት


                                17

                                በማይመለከተው ስራ ላይ ገብቶ መኪናዎችን ከትራንስፖርት ሕግ ውጭ ሲያሽከረክር የተግኘ ወይም ዕቃዎቹ ያለፈቃድ የሚነነሳ የሚያነሳ ወይም የሚጠቀም  

                                የ2 ቀን ደመወዝ 

                                የ3 ቀን ደመወዝ

                                የ5 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት


                                18

                                በፋብሪካው ቅጥር ግቢ ውስጥ ማናቸውም ሰራተኛ የጊቢውን የጽኁፍ ሳይጠብቅና ከ1 ፈቃደለት ቦታ በስተቀር የመጻ

                                የ2 ቀን ደሞዝ

                                የ5 ቀን ደሞዝ

                                የ5 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት


                                19







                                20







                                21







                                22







                                23







                                24







                                25

                                የተከለከለ ቦታ በቀለየም በማምረቻ 

                                ቦታዎች በኤሌክትሪክ በዩቲሌቲ በወርክሾፕ እና ጋራዥ በመኪና ውስጥ ሊጋራ ማጨስ ወይ እሳት ማቀጣጠል

                                ስንብት 





                                26

                                ማንኛውም ሕጋዊ ጽኁፍ አለመቀበል 

                                የ 1 ቀን ደመወዝና ቦርድ ላይ መለጠፍ 

                                የ2 ቀን ደመነወዝና ቦርድ ላይመለጠፍ 


                                ስንብት 


                                27

                                በስካር መንፈስ ወደ ስራ ቦታ የሚመጣ እንዲሁም በስረቃ ቦታ ጫት ይዞ የመጣ ወይ ሲቅም የተገኘ ሰራተኛና ለፈቃሽ የመጣ ወይ ሲቅም የተገኘ ሰራተኛና ፍተሸ ያላደረገ ጥበቃ ሰራተኛ በትብቅና በክፍል ኃላፊው ሲረጋገጥ

                                ለ4 ቀን ብቻ ወደቤቱ በመመለስ የ5 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽኁፍ ማስጠንቀቂያ 

                                ስንብት 




                                28

                                ያለፈቃድ በስራ ሰዓትም ሆነ ከስራ ሰዓት ውጭ የጋብሪካው ንብረት ለግል ጥቅም ስያውል የተገኘ ጥቅም ስያውል የተገኘ 

                                የ2 ቀን 

                                የ3 ቀን የደመወዝ ቅጣት  

                                የ 5 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት 


                                29

                                ተረኛ ሆኖ በምድብ ስራው ላይ ያለበቂ ምክንያት ያልተገኘ ሾፌር ጥበቃ ጓድና የህክምና ባለሙያ 

                                የ5 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽኁፍ ማስንቀቂያ 

                                ስንብት




                                30

                                ኃላፊነቱን በመሸሽ ወይም በመዘንጋት ስራውን በትክክል ያልተመወጣ ኃላፊና ተቆጣጣሪ 

                                የ2 ቀን ደመወዝ 

                                የ3 ቀን ደመወዝ

                                የ4 ቀን ደመወዝ



                                31

                                በፋብሪካው ቅጥር ግቢ ውስጥ ቱማር ሲጫወት የተገኘ 

                                የ3 ቀን ደመወዝና የጽሁፍ ማስንቀቂያ

                                የ 5 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት



                                32

                                የክለ ቻርጅ ላይ ለመፈረመ እምቢተኛ ሆኖ የተገኘ 

                                በማስታወቅያ ቦርድ ለተከታታይ 5 ቀን ተለጥፎ የክስ ቻርድ ተግባራዊ ይሆናል 

                                33







                                34







                                35







                                36







                                37







                                38







                                39







                                40







                                41







                                42







                                43

                                በፋብሪካው ግቢ ውስጥ ያሉትን ዛፎች፣ደ አትክልቶች ያለ አግባብ የቆረጠ/ ያበላሽ/ 

                                የ1 ቀን ደመወዝ

                                የ3 ቀን ደመወዝ 

                                የ 5 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት 


                                44

                                ከደረሰበት ህመም እንዲፈወስ ሐኪም ያዘዘውን ትእዛዝ ያላከበረ እንዲሁም የተሰጠውን መድኃኒት የሸጠ ወይም ለሌላ አሳልፎ የሰጠ ሰራተኛ 

                                የ1 ቀን ደመወዝ

                                የ3 ቀን ደመወዝ 

                                የ 5 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት 


                                45

                                የግል ማኅደሩን ለማሟላት የሚያስፈልጉትን መረጃዎች እንዲያቀርብ ተነግሮት በወቅቱ ያላቀረበ 

                                የ1 ቀን ደመወዝ

                                የ3 ቀን ደመወዝ 

                                የ 5 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት 


                                46

                                በቤተ መጻህፍት መዝናኛ ክበብ በማሰልጠኛ ማዕከል በቢሮ አካባቢ ፀጥጣ ያወከ 

                                የቃል ማስጠንቀቂያ  

                                የ1 ቀን ደምዝ 

                                የ3 ቀን ደመወዝ 

                                የ 5 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት 

                                47

                                በሰርቪስ መኪና ውስት ሁከት የፈጠረ /ጉዳት/ የደረሰ ሰራተኛ 

                                ለደረሰው ጉዳት ተጠያቂ በማድረግ የ5 ቀን መወዝ 

                                ለደረሰው ጥፋት ተጠያቂ በማድረግ በማድረግ የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ 

                                ስንብት 



                                48

                                ከስራ ቦታ ውጭ ከስራ ቦታ አስከቤት ከተሰጠው ጊዜ ውጭ የደረሰን አደጋ በመድን ሽፋን ባለው ጊዜ ውስጥ እንደተፈፀመ አድርጎ ያቀረበና በማስረጃነት የቀረበው ጭምር 

                                የ3 ቀን ደመወዝ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ 

                                የ5 ቀን ደደመወዝ የጸፍ ማስጠንቀቂ 

                                የ 10 ቀን ደመወዝና የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

                                ስንብት 




                                ETH Ma. Garment and Textile P. L.C -

                                Start date: → Not specified
                                End date: → Not specified
                                Name industry: → Manufacturing
                                Name industry: → Manufacture of wearing apparel
                                Public/private sector: → In the private sector
                                Concluded by:
                                Name company: →  Ma. Garment and Textile P. L.C
                                Names trade unions: →  የማ.ጋርመንትና ቴክስታይል መሰረታዊ የሰራሕተኛ ማህበር

                                TRAINING

                                Training programmes: → Yes
                                Apprenticeships: → No
                                Employer contributes to training fund for employees: → Yes

                                SICKNESS AND DISABILITY

                                Provisions regarding return to work after long-term illness, e.g. cancer treatment: → No
                                Paid menstruation leave: → No
                                Pay in case of disability due to work accident: → Yes

                                HEALTH AND SAFETY AND MEDICAL ASSISTANCE

                                Medical assistance agreed: → Yes
                                Medical assistance for relatives agreed: → No
                                Contribution to health insurance agreed: → Yes
                                Health insurance for relatives agreed: → No
                                Health and safety policy agreed: → Yes
                                Health and safety training agreed: → Yes
                                Protective clothing provided: → Yes
                                Regular or yearly medical checkup or visits provided by the employer: → No
                                Monitoring of musculoskeletal solicitation of workstations, professional risks and/or relationship between work and health: → 
                                Funeral assistance: → Yes
                                Minimum company contribution to funeral/burial expenses: → ETB 2500.0

                                WORK AND FAMILY ARRANGEMENTS

                                Maternity paid leave: → 13 weeks
                                Maternity paid leave restricted to 100 % of basic wage
                                Job security after maternity leave: → No
                                Prohibition of discrimination related to maternity: → No
                                Prohibition to oblige pregnant or breastfeeding workers to perform dangerous or unhealthy work: → 
                                Workplace risk assessment on the safety and health of pregnant or nursing women: → 
                                Availability of alternatives to dangerous or unhealthy work for pregnant or breastfeeding workers: → 
                                Time off for prenatal medical examinations: → 
                                Prohibition of screening for pregnancy before regularising non-standard workers: → 
                                Prohibition of screening for pregnancy before promotion: → 
                                Facilities for nursing mothers: → No
                                Employer-provided childcare facilities: → No
                                Employer-subsidized childcare facilities: → No
                                Monetary tuition/subsidy for children's education: → No
                                Leave duration in days in case of death of a relative: → Insufficient data days

                                GENDER EQUALITY ISSUES

                                Equal pay for work of equal value: → No
                                Discrimination at work clauses: → Yes
                                Equal opportunities for promotion for women: → Yes
                                Equal opportunities for training and retraining for women: → No
                                Gender equality trade union officer at the workplace: → No
                                Clauses on sexual harassment at work: → Yes
                                Clauses on violence at work: → No
                                Special leave for workers subjected to domestic or intimate partner violence: → No
                                Support for women workers with disabilities: → No
                                Gender equality monitoring: → No

                                EMPLOYMENT CONTRACTS

                                Trial period duration: → 45 days
                                Part-time workers excluded from any provision: → No
                                Provisions about temporary workers: → No
                                Apprentices excluded from any provision: → No
                                Minijobs/student jobs excluded from any provision: → No

                                WORKING HOURS, SCHEDULES AND HOLIDAYS

                                Working hours per day: → 8.0
                                Working hours per week: → 48.0
                                Working days per week: → 6.0
                                Paid annual leave: → 20.0 days
                                Paid annual leave: →  weeks
                                Fixed days for paid annual leave: → 13.0 days
                                Rest period of at least one day per week agreed: → Yes
                                Provisions on flexible work arrangements: → No

                                WAGES

                                Wages determined by means of pay scales: → No
                                Adjustment for rising costs of living: → 

                                Wage increase

                                Premium for overtime work

                                Allowance for commuting work

                                Meal vouchers

                                Meal allowances provided: → No
                                Free legal assistance: → No
                                Loading...